Search

БЕЗПЛАТНИ ЕЛЕКТРОННИ КНИГИ И АУДИОКНИГИ

Посланието на апостол Павел до ефесяните

Aмхарски 27

በኤፌሶን ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - እግዚአብሄር ለኤፌሶን ሰዎች በተጻፈው መልዕክት አማካይነት ምን እንደሚነግረን

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238194 | Страници 434

Изтеглете електронни книги и аудиокниги БЕЗПЛАТНО

Изберете предпочитания от вас формат на файла и изтеглете безопасно на вашето мобилно устройство, компютър или таблет, за да четете и слушате колекциите от проповеди по всяко време и навсякъде. Всички електронни книги и аудиокниги са напълно безплатни.

Можете да слушате аудиокнигата чрез плейъра по-долу. 🔻
Притежавайте печатна книга
Купете печатна книга в Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
የኤፌሶን መልዕክት መግቢያ 
የደራሲው ምክረ ቃሎች 
 
1. የእግዚአብሄር ልጆች ወደ ኑባሬ የመጡት እንዴት ነው? (ኤፌሶን 1፡1-23) 
2. በእግዚአብሄር ዓይኖች መንፈሳዊው ማነው? (ኤፌሶን 1፡1-14) 
3. የእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን ምንድነች? (ኤፌሶን 1፡23) 
4. የኢየሱስ ክርስቶስ ጽድቅ ሁሉን በሁሉ ይሞላል (ኤፌሶን 1፡20-23) 
5. እግዚአብሄር በእርግጥ በጸጋው አድኖናል? (ኤፌሶን 2፡1-5) 
6. ኢየሱስ ሰላማችን ነው (ኤፌሶን 2፡14-22) 
7. ኢየሱስ ከእግዚአብሄር የለየንን የሐጢያት ግድግዳ አፍርሶታል (ኤፌሶን 2፡11-22)
8. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በመታመን በምስጋና እየኖርን ነውን? (ኤፌሶን 2፡1-7) 
9. መንፈሳዊ ሥራችሁን ሳታቋርጡ ሥሩ (ኤፌሶን 3፡1-21) 
10. የክርስቶስ ፍቅር በእያንዳንዱ ቅዱስ ሰው ልብ ውስጥ አለ (ኤፌሶን 3፡14-21) 
11. የእምነት ሕይወታችሁን በአንድ እምነትና ለአንድ ዓላማ ኑሩ (ኤፌሶን 4፡1-6
12. የእግዚአብሄርን ጸጋ ለብሰናል (ኤፌሶን 4፡1-16) 
13. የወንጌልን አገልግሎት መደገፋችን ለእኛ ምንኛ በረከት ነው! (ኤፌሶን 5፡1-17) 
14. በእግዚአብሄርና በእርሱ ቤተክርስቲያን መካከል ያለው ዝምድና (ኤፌሶን 5፡22-23) 
15. ጌታን ማገልገል በመንፈስ ቅዱስ የመሞላት መንገድ ነው (ኤፌሶን 5፡18-21) 
16. ክርስቶስን እንደምታገለግሉ አንዳችሁ ሌላውን አገልግሉ (ኤፌሶን 6፡1-9) 
 
ዛሬ እግዚአብሄር የራሱን ቤተክርስቲያን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በሚያምኑ አማኞች እምነት ላይ መስርቷል፡፡ የእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የዳኑ ሰዎች ስብስብ ናት፡፡ ስለዚህ ልቦቻችሁ አሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ እምነት ካለው ያን ጊዜ እውነተኛ የእምነት ሕይወት መኖር ትችላላችሁ፡፡ እንዲህ ያለ የእምነት ሕይወት ሊገኝ የሚችለው በእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን ውስጥ ብቻ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በጌታ መንግስት ውስጥ ለዘላለም እንድንኖር የሚያበቃን ይህ እምነት ብቻ ነው፡፡ በዚህ እምነት አማካይነት ከእግዚአብሄር አብ፤ ከኢየሱስ ክርስቶስና ከመንፈስ ቅዱስ የደህንነትን ፍቅርና የሰማይን መንፈሳዊ በረከቶች ሁሉ መቀበል አለብን፡፡
Още
The New Life Mission

Участвайте в нашата анкета

Как научихте за нас?