Search

БЕЗПЛАТНИ ЕЛЕКТРОННИ КНИГИ И АУДИОКНИГИ

Евангелието според Йоан

Aмхарски 37

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (V) - አንድያ ልጅ በሆነው በኢየሱስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር ( III )

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788965322122 | Страници 277

Изтеглете електронни книги и аудиокниги БЕЗПЛАТНО

Изберете предпочитания от вас формат на файла и изтеглете безопасно на вашето мобилно устройство, компютър или таблет, за да четете и слушате колекциите от проповеди по всяко време и навсякъде. Всички електронни книги и аудиокниги са напълно безплатни.

Можете да слушате аудиокнигата чрез плейъра по-долу. 🔻
Притежавайте печатна книга
Купете печатна книга в Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. የውሃ ጋኖቹን በውሃ ሙሉዋቸው (ዮሐንስ 2፡1-11) 
2. እግዚአብሄር አንድያ ልጁን ሰጠን! (ዮሐንስ 3፡16-21) 
3. የዘላለምን ሕይወት የሚሰጠው የሚፈልቅ የውሃ ምንጭ (ዮሐንስ 4፡1-26) 
4. አምስት ባሎች የነበሩዋት ሳምራዊት ሴት (ዮሐንስ 4፡6-26) 
5. የዘላለምን ሕይወት የሰጠን ኢየሱስ ክርስቶስ (ዮሐንስ 4፡13-42) 
6. እውነተኛ እምነቱ ልጁን አዳነለት (ዮሐንስ 4፡46-54) 
7. እግዚአብሄር የሚደግፈው መንፈሳዊ ሕይወት (ዮሐንስ 5፡30-44) 
8. የኢየሱስን ስጋና ደም በእምነት መብላትና መጠጣት አለብን (ዮሐንስ 6፡31-59) 
9. እርሱን በተቀበሉት ሰዎች ልቦች ውስጥ የሚፈልቀው የሚያረካ የመንፈስ ቅዱስ ወንዝ (ዮሐንስ 7፡37-53) 
10. በምንዝር ለተያዘችው ሴት የተለገሰው የደህንነት ጸጋ (ዮሐንስ 8፡1-12) 
11. የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ሐይል (ዮሐንስ 8፡1-16) 
12. ኢየሱስ ክርስቶስ የሰው ዘር ብቸኛው አዳኝ ነው (ዮሐንስ 8፡21-28) 
13. ‹‹በቃሌ ብትኖሩ በእውነት ደቀ መዛሙርቴ ናችሁ፡፡›› (ዮሐንስ 8፡31-36) 
14. ከዲያብሎስ የተወለዱ ሰዎችና ከእግዚአብሄር የተወለዱ ሰዎች (ዮሐንስ 8፡37-47) 
15. ዲያብሎስን በጌታ ቃል አሸንፉት (ዮሐንስ 8፡44) 
16. ኢየሱስ አምላክ እንደሆነ ማወቅና ማመን አለብን (ዮሐንስ 8፡48-59) 
 
 
በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር 
 
እንዲህ ተብሎ ተጽፎዋል፡- ‹‹መቼም ቢሆን እግዚአብሄርን የያው አንድ ስንኳ የለም፡፡ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጅ እርሱ ተረከው፡፡›› (ዮሐንስ 1፡18) 
ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንዴት ፍጹም አድርጎ ገለጠው! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ምንኛ ፍጹም የሆነ የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት ደህንነታችንን በማግኘታችን በጭራሽ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6) 
ሁላችሁም የእግዚአብሄርን ፍቅር በገለጠው በኢየሱስ ክርስቶስ እንድታምኑ፣ በእርሱ ፍቅር ላይ ያላችሁን እምነትም በልባችሁ ውስጥ እንድታኖሩና በየቀኑም ይህንን ፍቅር ለማስፋፋት እንድትኖሩ እመኛለሁ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል አማካይነት ከእግዚአብሄር ጋር ተገናኝታችሁ የሐጢያት ስርየትን በረከት እንድታገኙ እመኛለሁ፡፡ 
Още
The New Life Mission

Участвайте в нашата анкета

Как научихте за нас?