Search

KOSTENLOSE E-BOOKS UND HÖRBÜCHER

Das Evangelium nach Matthäus

Amharisch 30

በማቴዎስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (IV) - ኢየሱስ የሰጠን መንፈሳዊ በረከቶች

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928241408 | Seiten 290

Laden Sie E-Books und Hörbücher KOSTENLOS herunter

Wählen Sie Ihr bevorzugtes Dateiformat und laden Sie es sicher auf Ihr Mobilgerät, PC oder Tablet herunter, um die Predigtsammlungen jederzeit und überall zu lesen und zu hören. Alle E-Books und Hörbücher sind völlig kostenlos.

Sie können das Hörbuch über den Player unten anhören. 🔻
Besitzen Sie ein Taschenbuch
Kaufen Sie ein Taschenbuch auf Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 21
1. እግዚአብሄር የሚጠቀምባቸው ሠራተኞች (ማቴዎስ 21፡1-11) 
2. በጌታ ሥራ ውስጥ ማገልገል ክብር ነው (ማቴዎስ 21፡1-11) 
3. ‹‹ለጌታ ያስፈልጉታል›› በሉ (ማቴዎስ 21፡1-14) 
4. በመጀመሪያና በቅድሚያ እግዚአብሄርን ውደዱ (ማቴዎስ 21፡12-32) 
5. በአጥማቂው ዮሐንስ ሥራና ለሐጢያቶቻችን በሆነው የስርየት ወንጌል መካከል ያለው ዝምድና (ማቴዎስ 21፡32) 
6. እግዚአብሄርን የሚቃወመው የሰው አስተሳሰብ (ማቴዎስ 21፡44) 
7. ፈላስፋውያን አገልጋዮች የኢየሱስን ወንጌል ይቃወማሉ (ማቴዎስ 21፡44) 

ምዕራፍ 22
1. በሰማይ ባለው ድግስ ላይ ሊገኙ የሚችሉት የውሃውንና የደሙን ልብስ የለበሱ ሰዎች ብቻ ናቸው (ማቴዎስ 22፡1-14) 
2. የሠርጉ ድግስ ምሳሌ (ማቴዎስ 22፡1-14) 
3. የሐጢያቶችን ስርየት ልብስ ልበሱ (ማቴዎስ 22፡1-14) 

ምዕራፍ 23
1. ግብዝና ዕውር መሪዎች (ማቴዎስ 23፡1-33) 

ምዕራፍ 24
1. አሁኑኑ ለጌታ ዳግመኛ ምጽዓት የተዘጋጀ እምነት ይኑራችሁ (ማቴዎስ 24፡1-8) 
2. ለፍጻሜዎቹ ዘመናት ተዘጋጁ (ማቴዎስ 24፡3-14) 
3. እስከ መጨረሻው ድረስ ታማኝ ሠራተኞች እንሁን (ማቴዎስ 24፡3-14) 
 
እኛ እያሰራጨነው ባለነው የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል በማመን ዳግም የተወለዱ በርካታ አዳዲስ ክርስቲያኖች በመላው አለም አሉ፡፡ እኛ በእርግጥም ለእነርሱ የሕይወት እንጀራን ልንመግብ እንናፍቃለን፡፡ ነገር ግን ከእኛ በጣም ርቀው ያሉ በመሆናቸው በእውነተኛው ወንጌል ከእነርሱ ጋር ሕብረት ማድረግ አስቸጋሪ ነው፡፡
ስለዚህ የእነዚህን የነገስታት ንጉስ የሆነው የኢየሱስ ክርስቶስ ሕዝቦች መንፈሳዊ ፍላጎቶች ለማሟላት ደራሲው በኢየሡስ ክርስቶስ ቃል በማመን የሐጢያቶቻቸውን ስርየት የተቀበሉ ሰዎች እምነታቸውን ለመከላከልና መንፈሳዊ ሕይወታቸውን ለመደገፍ ንጹሕ የሆነውን የእርሱን ቃል መመገብ እንዳለባቸው ይናገራል፡፡ በእነዚህ መጽሐፎች ውስጥ ያሉት ስብከቶች መንፈሳዊ ዕድገታቸውን ለማነጽ ሲባል ዳግም የተወለዱትን የሚመግቡ ትኩስ የሕይወት እንጀራ ሆነው ተዘጋጅተዋል፡፡
እግዚአብሄር በቤተክርስቲያኑና በአገልጋዮቹ አማካይነት ይህንን የሕይወት እንጀራ በማቅረብ ይቀጥላል፡፡ የእግዚአብሄር በረከቶች ከውሃውና ከመንፈሱ ወንጌል ዳግም በተወለዱና ከእኛም ጋር በኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ መንፈሳዊ ሕብረት እንዲኖራቸው ከሚሹ ሰዎች ሁሉ ጋር ይሁኑ፡፡
Mehr
The New Life Mission

Nehmen Sie an unserer Umfrage teil

Wie haben Sie von uns erfahren?