Search

KOSTENLOSE GEDRUCKTE BÜCHER,
eBOOKS UND HÖRBÜCHER

Das Evangelium des Wassers und des Geistes

Amharisch 2

ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 8983147881 | Seiten 327

Laden Sie E-Books und Hörbücher KOSTENLOS herunter

Wählen Sie Ihr bevorzugtes Dateiformat und laden Sie es sicher auf Ihr Mobilgerät, PC oder Tablet herunter, um die Predigtsammlungen jederzeit und überall zu lesen und zu hören. Alle E-Books und Hörbücher sind völlig kostenlos.

Sie können das Hörbuch über den Player unten anhören. 🔻
Besitzen Sie ein Taschenbuch
Kaufen Sie ein Taschenbuch auf Amazon
ማውጫ 

መቅድም
1. እውነተኛው ዳግም የመወለድ ወንጌል ትርጉም (ዮሐንስ 3፡1-6) 
2. በክርስትና ውስጥ ያሉ አስመሳይ ክርስቲያኖችና መናፍቃን (ኢሳይያስ 28፡13-14) 
3. እውነተኛው መንፈሳዊ ግርዘት (ዘጸአት 12፡43-49) 
4. እውነተኛና ትክክለኛ የሐጢያት ኑዛዜ እንዴት እንደሚደረግ (1ኛ ዮሐንስ 1፡9) 
5. አስቀድሞ በመወሰንና በመለኮት ምርጫ ጽንሰ ሐሳብ ውስጥ ያለው ስህተት (ሮሜ 8፡28-30) 
6. የተለወጠው ክህነት (ዕብራውያን 7፡1-28) 
7. የኢየሱስ ጥምቀት ለቤዛነት አስፈላጊ የሆነ ሒደት ነው (ማቴዎስ 3፡13-17) 
8. የአብን ፈቃድ በእምነት እንፈጽም (ማቴዎስ 7፡21-23) 
 
 
ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል እንመለስ፡፡ ቲዎሎጂና የእምነት ትምህርቶች በራሳቸው ሊያድኑን አይችሉም፤ ነገር ግን ብዙ ክርስቲያኖች አሁንም ድረስ እነርሱን ይከተላሉ፡፡ በዚህ የተነሳም ገና ዳግም አልተወለዱም፡፡ ይህ መጽሐፍ ቲዎሎጂና የእምነት ትምህርቶች ምን አይነት ስህተቶችን እንደሰሩና እጅግ ተገቢ በሆነ መንገድም እንዴት በኢየሱስ እንደምታምኑ በግልጽ ይነግራችኋል፡፡
Mehr
kostenloses gedrucktes Buch
Buch in den Warenkorb legen

Buchrezensionen von Lesern

  • እውነተኛው ዳግም የመወለድ ወንጌል ትርጉም ምንድነው?
    Daniel Tesfaye, Ethiopia

    እውነተኛው ዳግም የመወለድ ወንጌል ትርጉም ምንድነው?
    ኢየሱስ የእስራኤል መምህር ለነበረው ለኒቆዲሞስ " እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ከውኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም።" ብሏል።(የዮሐንስ ወንጌል 3:5)
    እግዚአብሔር የሰው ዘርን በሙሉ በክርስቶስ ለማዳን ዓለሙን እንዲሁ ወዷል (ዮሐንስ3:16) እግዚአብሔር እንዴት እንደወደደን ያለማያውቅና ያለማመን እንጂ በእግዚአብሔር ያልተወደደ ሰው የለም።
    የእግዚአብሔርን ፍቅር በትክክል ባለማወቅ ምክንያት የብዙዎች ክርስትና የማስመሰል ሕይወት ሆኗል። ይህ አሳዛኝ ነው! አስመሳይ ክርስቲያን ወይም መናፍቅ ላለመሆን በክርስቶስ ጥምቀትና ሞት የተደረገልንን የልብ ግርዛት መቀበል አለብን።
    እውነተኛ የልብ መገረዝ የምናገኘው ደግሞ ኃጢአቶቻችንን በትክክል ተረድተን (ማርቆስ 7:21-23) በእግዚአብሔር ፊት መናዘዝ ስንችል ነው። እውነተኛ ኑዛዜ ተፈጥሮአዊ ማንነትን የክፉ ዘሮች መሆናችንን ለእግዚአብሔር መንገር ነው።
    ከዚያም በሙሉ ልባችን
    እግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የእድሜ ዘመን ኃጢአቶቻችንን ከእኛ ላይ ቆርጦ እንደወሰደውና ኢየሱስ በመስቀል ጠርቆ እንዳስወገደው ማመን ይገባናል።
    የኢየሱስን ዘላለማዊ ክህነት እና ቤዛነቱን በማመን የእግዚአብሔርን ፈቃድ ልናደርግ ይገባል።

    Mehr

Bücher zu diesem Titel

The New Life Mission

Nehmen Sie an unserer Umfrage teil

Wie haben Sie von uns erfahren?