Search

KOSTENLOSE GEDRUCKTE BÜCHER,
eBOOKS UND HÖRBÜCHER

Das erste Buch Mose

Amharisch 23

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅱ) - የሰው ውድቀት እና የእግዚአብሄር ፍጹም ደህንነት

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928231218 | Seiten 309

Laden Sie E-Books und Hörbücher KOSTENLOS herunter

Wählen Sie Ihr bevorzugtes Dateiformat und laden Sie es sicher auf Ihr Mobilgerät, PC oder Tablet herunter, um die Predigtsammlungen jederzeit und überall zu lesen und zu hören. Alle E-Books und Hörbücher sind völlig kostenlos.

Sie können das Hörbuch über den Player unten anhören. 🔻
Besitzen Sie ein Taschenbuch
Kaufen Sie ein Taschenbuch auf Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 2
1. እግዚአብሄር የሰጠን በረከቶች (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
2. የሰው ዘር አስተሳሰቦች ልክ እንደ ጉም ናቸው (ዘፍጥረት 2፡4-6) 
3. ሙሽራችንን ኢየሱስ ክርስቶስን አግኝተነዋል (ዘፍጥረት 2፡21-25) 

ምዕራፍ 3
1. ምንም ያህል ብዙ ሰዎች ቢክዱትም እውነት አይለወጥም (ዘፍጥረት 3፡1-4) 
2. ሐጢያት ወደዚህ ዓለም ገባ (ዘፍጥረት 3፡1-6) 
3. እምነታችንን መመስረት የሚገባን የት ላይ ነው? (ዘፍጥረት 3፡1-7) 
4. በእግዚአብሄር የሚያምን እምነት ያለው ሐይል (ዘፍጥረት 3፡1-7) 
5. ሰይጣንን ማሸነፍ የምንችለው በእውነተኛ እምነት ብቻ ነው (ዘፍጥረት 3፡1-7) 
6. በእውነተኛው ወንጌል በማመን የሰይጣንን ሴራ ማሸነፍ አለብን (ዘፍጥረት 3፡1-7) 
7. ሁሌም የእግዚአብሄርን ጥቅም ብቻ ፈልጉ (ዘፍጥረት 3፡1-24) 
8. በእውነተኛው ወንጌል በማመን ሐጢያቶቻችን ነጽተዋል (ዘፍጥረት 3፡8-10) 
9. በመንፈስ ቅዱስ መሻቶች መሠረት ልንኖር ይገባናል (ዘፍጥረት 3፡8-17) 
10. እውነተኛው በጎ ነገርና እውነተኛው ክፉ ነገር ምንድነው? (ዘፍጥረት 3፡10-24) 
11. የእግዚአብሄር ችሮታ (ዘፍጥረት 3፡13-24) 
12. ልንኖር የሚገባን ለማነው? (ዘፍጥረት 3፡17-21) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
Mehr
The New Life Mission

Nehmen Sie an unserer Umfrage teil

Wie haben Sie von uns erfahren?