Search

Fragen und Antworten zum christlichen Glauben

Thema 1: Die Wiedergeburt aus Wasser und Geist

1-12. በብሉይ ኪዳን ለዘወትር ሐጢያቶች የሚቀርበው መሰዋዕት ምን ነበር? 

አንድ ቀን ለሚሰራ ሐጢያት የሚቀርብ የስርየት መስዋዕት አለ፡፡ ለአንድ ቀን ሐጢያት ስርየትን ለማግኘት አንድ ሰው ወደ መገናኛው ድንኳን ጠቦት፣ በግ፣ ወይፈን ወይም ዋኖስ ማምጣትና ሐጢያቶቹን ወደ መስዋዕቱ ለማስተላለፍ እጆቹን በመስዋዕቱ ላይ መጫን ነበረበት፡፡ በእግዚአብሄር ሕግ ውስጥ በአንድ ቀን ለሚሰሩ ሐጢያቶች የሚቀርበው የስርየት መስዋዕት ይህ ነበር፡፡ (ዘሌዋውያን 3፡1-11)