Search

Fragen und Antworten zum christlichen Glauben

Thema 1: Die Wiedergeburt aus Wasser und Geist

1-13. በብሉይ ኪዳን ለዓመት ሐጢያቶች የሚቀርበው የስርየት መስዋዕት ምን ነበር? 

ይህ እስራኤሎች ዓመቱን ሙሉ ለሰሩዋቸው ሐጢያቶች አንድ ጊዜ የሚቀርብ የስርየት መስዋዕት ነው፡፡ ሊቀ ካህኑ እጆቹን በፍየሉ ራስ ላይ ይጭንና የእስራኤልን ሕዝብ ሁሉ የዓመት ሐጢያቶች በአንድ ጊዜ ያስተላልፋል፡፡ (ዘሌዋውያን 16፡1-34) 
ኢየሱስ ክርስቶስ በጥምቀቱ አማካይነት ሐጢያትን ሁሉ በራሱ ላይ ለመውሰድ የእግዚአብሄር በግ በሆነ ጊዜ የየቀኑን ሐጢያትና የዓመቱን ሐጢያቶች መስዋዕትነቶች አሟላ፡፡