Search

Fragen und Antworten zum christlichen Glauben

Thema 1: Die Wiedergeburt aus Wasser und Geist

1-20. የእግዚአብሄር እውነተኛ ቤተክርስቲያን ምንድናት?

የእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን በኢየሱስ ጥምቀትና ደም በክርስቶስ የዳኑና የተቀደሱ ጻድቃን ሰዎች ተሰብስበው እግዚአብሄርን የሚያመልኩባት ስፍራ ነች፡፡ (1ኛ ቆሮንቶስ 1፡2) በኤፌሶን 4፡5 ላይ እንደተመዘገበው እውነተኛዋ የእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን ምዕመናኖች ሁሉ ‹‹አንድ ጌታ፣ አንድ እምነት፣ አንዲት ጥምቀት፣ አንድ አምላክና የሁሉ አባት›› የሆነውን የሚያምኑበት ስፍራ ነች፡፡