Search

ΔΩΡΕΑΝ ΗΛΕΚΤΡΟΝΙΚΑ ΒΙΒΛΙΑ ΚΑΙ ΗΧΗΤΙΚΑ ΒΙΒΛΙΑ

Το Ευαγγέλιο Κατά Ιωάννην

Αραβικά 38

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (VI) - ለጠፉት በጎች (I)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928241415 | Σελίδες 304

Κατεβάστε ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία ΔΩΡΕΑΝ

Επιλέξτε την προτιμώμενη μορφή αρχείου και κατεβάστε με ασφάλεια στην κινητή συσκευή, τον υπολογιστή ή το tablet σας για να διαβάσετε και να ακούσετε τις συλλογές κηρυγμάτων οποιαδήποτε στιγμή και οπουδήποτε. Όλα τα ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία είναι εντελώς δωρεάν.

Μπορείτε να ακούσετε το ηχητικό βιβλίο μέσω του προγράμματος αναπαραγωγής παρακάτω. 🔻
Αποκτήστε ένα χαρτόδετο βιβλίο
Αγοράστε ένα χαρτόδετο βιβλίο στο Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 

መቅድም 
1. ወደ ሰሊሆም መጥመቂያ መሄድና መታጠብ አለብን? (ዮሐንስ 9፡1-12) 
2. በትክክል ኢየሱስ ክርስቶስን የተገናኙ ሰዎች (ዮሐንስ 9፡1-12) 
3. ዓይኖቹ ከተፈወሱለት ዕውር ሰው በስተ ጀርባ ያለው ምሥጢር (ዮሐንስ 9፡8-41) 
4. በኢየሱስ መለኮትነት የሚያምኑ አማኞች በወንጌል በማመን ደህንነትን ይቀበላሉ (ዮሐንስ 9፡8-41) 
5. ጌታ መረገም የነበረብንን ሰዎች አድኖናል (ዮሐንስ 9፡1-7) 
6. ኢየሱስ ክርስቶስን አዳኛችሁ አድርጎ በሚያምነው እምነታችሁ ጸንታችሁ ቁሙ (ዮሐንስ 10፡1-6) 
7. ኢየሱስ የደህንነት በር ነው (ዮሐንስ 10፡1-19) 
8. ጌታ መልካሙ እረኛችን እንደሆነ ማመን አለብን (ዮሐንስ 10፡1-18) 
9. ጌታ መልካም እረኛ ነው (ዮሐንስ 10፡7-16) 
10. ጌታ መልካም እረኛችንም ደግሞ ነው (ዮሐንስ 10፡11-18) 
11. ጌታ መልካም እረኛዬ ነው (ዮሐንስ 10፡1-10) 
12. የእረኛውን ድምጽ አድምጡ (ዮሐንስ 10፡1-18) 
13. በቃሉ ላይ ባለን እምነታችን ተማምነን እንውጣ (ዮሐንስ 10፡1-18) 
14. ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ መሆኑን በግልጥ እወቁና ያለ ማመንታት እንደዚያ እመኑ (ዮሐንስ 10፡17-27) 
15. ጌታ አልዓዛርን አስነሳው (ዮሐንስ 11፡1-44) 
16. ጌታ የሰጠውን የዘላለም ሕይወትና ትንሣኤ ተስፋ በማድረግ እንኑር (ዮሐንስ 11፡15-46) 
17. የሞትን ችግር የፈታው ኢየሱስ ክርስቶስ (ዮሐንስ 12፡20-33) 
 
በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር 
 
እንዲህ ተብሎ ተጽፎዋል፡- ‹‹መቼም ቢሆን እግዚአብሄርን የያው አንድ ስንኳ የለም፡፡ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጅ እርሱ ተረከው፡፡›› (ዮሐንስ 1፡18) 
ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንዴት ፍጹም አድርጎ ገለጠው! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ምንኛ ፍጹም የሆነ የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት ደህንነታችንን በማግኘታችን በጭራሽ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6) 
ሁላችሁም የእግዚአብሄርን ፍቅር በገለጠው በኢየሱስ ክርስቶስ እንድታምኑ፣ በእርሱ ፍቅር ላይ ያላችሁን እምነትም በልባችሁ ውስጥ እንድታኖሩና በየቀኑም ይህንን ፍቅር ለማስፋፋት እንድትኖሩ እመኛለሁ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል አማካይነት ከእግዚአብሄር ጋር ተገናኝታችሁ የሐጢያት ስርየትን በረከት እንድታገኙ እመኛለሁ፡፡ 
Περισσότερα
The New Life Mission

Συμμετάσχετε στην έρευνά μας

Πώς μάθατε για εμάς;