Search

ΔΩΡΕΑΝ ΤΥΠΩΜΕΝΑ ΒΙΒΛΙΑ,
eBOOKS ΚΑΙ ΒΙΒΛΙΑ ΗΧΟΥ

Γένεση

Αραβικά 55

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (VII) - የአብርሃም እምነት ያላቸው ሰዎች

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928260249 | Σελίδες 386

Κατεβάστε ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία ΔΩΡΕΑΝ

Επιλέξτε την προτιμώμενη μορφή αρχείου και κατεβάστε με ασφάλεια στην κινητή συσκευή, τον υπολογιστή ή το tablet σας για να διαβάσετε και να ακούσετε τις συλλογές κηρυγμάτων οποιαδήποτε στιγμή και οπουδήποτε. Όλα τα ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία είναι εντελώς δωρεάν.

Μπορείτε να ακούσετε το ηχητικό βιβλίο μέσω του προγράμματος αναπαραγωγής παρακάτω. 🔻
Αποκτήστε ένα χαρτόδετο βιβλίο
Αγοράστε ένα χαρτόδετο βιβλίο στο Amazon
የማውጫ ሰሌዳ

መቅድም 
1. አሳቦቻችሁን ጣሉ፡ ከአገራችሁ፣ ከቤተሰባችሁና ከአባታችሁ ቤት ውጡ (ዘፍጥረት 12፡1-5)
2. የሚቃጠለው ቁርባን መሠውያ እምነት (ዘፍጥረት 12፡1-9) -
3. በእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን በኩል የሚገኙ በረከቶች (ዘፍጥረት 12፡5-20) 
4. በእምነት የሚቆሙ ሰዎች (ዘፍጥረት 12፡10-20) 
5. የእግዚአብሄርን ቤተክርስቲያን ማወቅ አለባችሁ (ዘፍጥረት 12፡10-20) 
6. ልባችሁን በከነዓን ምድር ላይ አኑሩ (ዘፍጥረት 13፡1-18) 
7. ጌታ ልቦቻቸውን ካዘጋጁ ሰዎች ጋር ነው (ዘፍጥረት 13፡1-18) 
8. በመንፈስ ተመላለሱ (ዘፍጥረት 13፡1-18) 
9. እምነት ተስፋ ስለምናደርገው ነገር የሚያስረግጥ ነው (ዘፍጥረት 13፡14-18) 
10. ሐብታችሁን ለጌታ አውሉ (ዘፍጥረት 14፡1-24) 
11. እኛ ከዓለም የተቀደስን የእግዚአብሄር ልጆች ነን (ዘፍጥረት 14፡1-16) 
12. የእምነት ሕይወት የመተባበር ጉዳይ ነው (ዘፍጥረት 14፡1-24) 
13. አብርሃም ስጋን በመከተል ፋንታ እግዚአብሄርን ተከተለ (ዘፍጥረት 14፡17-24; 15:1)
14. ቁሳዊ ሐብቶችን የተወው የአብርሃም እምነት (ዘፍጥረት 14፡17-24; 15:1) 
15. አብርሃም በትክክል ታላቅ ሰው ነበር (ዘፍጥረት 14፡17-24) 
16. እግዚአብሄርን ከዓለም አስበልጣችሁ ውደዱት (ዘፍጥረት 15፡1) 
17. ከአብርሃም እምነት ጋር ተመሳሳይ የሆነ እምነት (ዘፍጥረት 15፡1-6)
18. አብርሃም ከእግዚአብሄር የተቀበለው ጽድቅ (ዘፍጥረት 15፡1-7) 
19. ልባችሁን ከቁሳዊ ስስት ማራቅ አለባችሁ (ዘፍጥረት 15፡1-7)
20. አብርሃም የነበረው እምነት ይኑራችሁ (ዘፍጥረት 15፡1-21) 
21. በእግዚአብሄር ቃል የሆነው የደህንነት ዘር (ዘፍጥረት 15፡3-11) 

ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
Περισσότερα
The New Life Mission

Συμμετάσχετε στην έρευνά μας

Πώς μάθατε για εμάς;