Search

ΔΩΡΕΑΝ ΤΥΠΩΜΕΝΑ ΒΙΒΛΙΑ,
eBOOKS ΚΑΙ ΒΙΒΛΙΑ ΗΧΟΥ

Το Ευαγγέλιο του Ύδατος και του Πνεύματος

Αραβικά 2

ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 8983147881 | Σελίδες 327

Κατεβάστε ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία ΔΩΡΕΑΝ

Επιλέξτε την προτιμώμενη μορφή αρχείου και κατεβάστε με ασφάλεια στην κινητή συσκευή, τον υπολογιστή ή το tablet σας για να διαβάσετε και να ακούσετε τις συλλογές κηρυγμάτων οποιαδήποτε στιγμή και οπουδήποτε. Όλα τα ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία είναι εντελώς δωρεάν.

Μπορείτε να ακούσετε το ηχητικό βιβλίο μέσω του προγράμματος αναπαραγωγής παρακάτω. 🔻
Αποκτήστε ένα χαρτόδετο βιβλίο
Αγοράστε ένα χαρτόδετο βιβλίο στο Amazon
ማውጫ 

መቅድም
1. እውነተኛው ዳግም የመወለድ ወንጌል ትርጉም (ዮሐንስ 3፡1-6) 
2. በክርስትና ውስጥ ያሉ አስመሳይ ክርስቲያኖችና መናፍቃን (ኢሳይያስ 28፡13-14) 
3. እውነተኛው መንፈሳዊ ግርዘት (ዘጸአት 12፡43-49) 
4. እውነተኛና ትክክለኛ የሐጢያት ኑዛዜ እንዴት እንደሚደረግ (1ኛ ዮሐንስ 1፡9) 
5. አስቀድሞ በመወሰንና በመለኮት ምርጫ ጽንሰ ሐሳብ ውስጥ ያለው ስህተት (ሮሜ 8፡28-30) 
6. የተለወጠው ክህነት (ዕብራውያን 7፡1-28) 
7. የኢየሱስ ጥምቀት ለቤዛነት አስፈላጊ የሆነ ሒደት ነው (ማቴዎስ 3፡13-17) 
8. የአብን ፈቃድ በእምነት እንፈጽም (ማቴዎስ 7፡21-23) 
 
 
ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል እንመለስ፡፡ ቲዎሎጂና የእምነት ትምህርቶች በራሳቸው ሊያድኑን አይችሉም፤ ነገር ግን ብዙ ክርስቲያኖች አሁንም ድረስ እነርሱን ይከተላሉ፡፡ በዚህ የተነሳም ገና ዳግም አልተወለዱም፡፡ ይህ መጽሐፍ ቲዎሎጂና የእምነት ትምህርቶች ምን አይነት ስህተቶችን እንደሰሩና እጅግ ተገቢ በሆነ መንገድም እንዴት በኢየሱስ እንደምታምኑ በግልጽ ይነግራችኋል፡፡
Περισσότερα
Αναπαραγωγέας ηχητικού βιβλίου

Βιβλιοκριτικές από αναγνώστες

  • እውነተኛው ዳግም የመወለድ ወንጌል ትርጉም ምንድነው?
    Daniel Tesfaye, Ethiopia

    እውነተኛው ዳግም የመወለድ ወንጌል ትርጉም ምንድነው?
    ኢየሱስ የእስራኤል መምህር ለነበረው ለኒቆዲሞስ " እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ከውኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም።" ብሏል።(የዮሐንስ ወንጌል 3:5)
    እግዚአብሔር የሰው ዘርን በሙሉ በክርስቶስ ለማዳን ዓለሙን እንዲሁ ወዷል (ዮሐንስ3:16) እግዚአብሔር እንዴት እንደወደደን ያለማያውቅና ያለማመን እንጂ በእግዚአብሔር ያልተወደደ ሰው የለም።
    የእግዚአብሔርን ፍቅር በትክክል ባለማወቅ ምክንያት የብዙዎች ክርስትና የማስመሰል ሕይወት ሆኗል። ይህ አሳዛኝ ነው! አስመሳይ ክርስቲያን ወይም መናፍቅ ላለመሆን በክርስቶስ ጥምቀትና ሞት የተደረገልንን የልብ ግርዛት መቀበል አለብን።
    እውነተኛ የልብ መገረዝ የምናገኘው ደግሞ ኃጢአቶቻችንን በትክክል ተረድተን (ማርቆስ 7:21-23) በእግዚአብሔር ፊት መናዘዝ ስንችል ነው። እውነተኛ ኑዛዜ ተፈጥሮአዊ ማንነትን የክፉ ዘሮች መሆናችንን ለእግዚአብሔር መንገር ነው።
    ከዚያም በሙሉ ልባችን
    እግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የእድሜ ዘመን ኃጢአቶቻችንን ከእኛ ላይ ቆርጦ እንደወሰደውና ኢየሱስ በመስቀል ጠርቆ እንዳስወገደው ማመን ይገባናል።
    የኢየሱስን ዘላለማዊ ክህነት እና ቤዛነቱን በማመን የእግዚአብሔርን ፈቃድ ልናደርግ ይገባል።

    Περισσότερα

Βιβλία που σχετίζονται με αυτόν τον τίτλο

The New Life Mission

Συμμετάσχετε στην έρευνά μας

Πώς μάθατε για εμάς;