Search

ΔΩΡΕΑΝ ΗΛΕΚΤΡΟΝΙΚΑ ΒΙΒΛΙΑ ΚΑΙ ΗΧΗΤΙΚΑ ΒΙΒΛΙΑ

Το Ευαγγέλιο Κατά Ιωάννην

Αραβικά 18

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - አንድያ ልጅ በሆነው በኢየሱስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928209996 | Σελίδες 449

Κατεβάστε ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία ΔΩΡΕΑΝ

Επιλέξτε την προτιμώμενη μορφή αρχείου και κατεβάστε με ασφάλεια στην κινητή συσκευή, τον υπολογιστή ή το tablet σας για να διαβάσετε και να ακούσετε τις συλλογές κηρυγμάτων οποιαδήποτε στιγμή και οπουδήποτε. Όλα τα ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία είναι εντελώς δωρεάν.

Μπορείτε να ακούσετε το ηχητικό βιβλίο μέσω του προγράμματος αναπαραγωγής παρακάτω. 🔻
Αποκτήστε ένα χαρτόδετο βιβλίο
Αγοράστε ένα χαρτόδετο βιβλίο στο Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 1
1. ኢየሱስ ክርስቶስ ሕይወታችን (ዮሐንስ 1፡1-4) 
2. ከእግዚአብሄር መወለድ አለብን (ዮሐንስ 1፡12-18) 
3. አንድያ ልጅ በሆነው በኢየሱስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር (ዮሐንስ 1፡15-18) 
4. አጥማቂው ዮሐንስ የመሰከረው እውነት (ዮሐንስ 1፡19-28) 
5. ኢየሱስ የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ ለመሸከሙ መጽሐፍ ቅዱሳዊው ማስረጃ (ዮሐንስ 1፡29-39) 
6. በእግዚአብሄር ቃል ብቻ የሚያምን እምነት (ዮሐንስ 1፡1-8) 
7. ከዚህ በላይ ይበልጥ ልንደሰት አንችልም (ዮሐንስ 1፡29-31) 
8. ፈጣሪያችን የጎበኘን እንዴት ባለ ምልከታ ነው? (ዮሐንስ 1፡1-13) 
9. አጥማቂው ዮሐንስ ማነው? (ዮሐንስ 1፡19-42) 

ምዕራፍ 2
1. ኢየሱስን በልባችን ብንቀበል ደስተኞች ነን (ዮሐንስ 2፡1-11) 
2. የእግዚአብሄርን በረከቶች ማጣጣም የምንችለው የእግዚአብሄርን ቃል ስንታዘዝ ብቻ ነው (ዮሐንስ 2፡5) 

ምዕራፍ 3
1. ይህንን መንገድ በማወቅና በማመን ዳግመኛ መወለድ አለብን (ዮሐንስ 3፡1-6) 
2. እግዚአብሄር በሰጠው የውሃና የመንፈስ ወንጌል ታምናላችሁን? (ዮሐንስ 3፡1-8) 
3. ዳግመኛ እንድንወለድ የሚያስችለን ምንድነው? (ዮሐንስ 3፡1-15) 
4. በእርግጥ የእግዚአብሄርን ፍቅር ታውቃላችሁን? (ዮሐንስ 3፡16) 
5. መንፈሳዊ ሥራን በእምነት እንሥራ (ዮሐንስ 3፡16-17) 
 
በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር 
 
እንዲህ ተብሎ ተጽፎዋል፡- ‹‹መቼም ቢሆን እግዚአብሄርን የያው አንድ ስንኳ የለም፡፡ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጅ እርሱ ተረከው፡፡›› (ዮሐንስ 1፡18) 
ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንዴት ፍጹም አድርጎ ገለጠው! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ምንኛ ፍጹም የሆነ የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት ደህንነታችንን በማግኘታችን በጭራሽ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6) 
ሁላችሁም የእግዚአብሄርን ፍቅር በገለጠው በኢየሱስ ክርስቶስ እንድታምኑ፣ በእርሱ ፍቅር ላይ ያላችሁን እምነትም በልባችሁ ውስጥ እንድታኖሩና በየቀኑም ይህንን ፍቅር ለማስፋፋት እንድትኖሩ እመኛለሁ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል አማካይነት ከእግዚአብሄር ጋር ተገናኝታችሁ የሐጢያት ስርየትን በረከት እንድታገኙ እመኛለሁ፡፡ 
Περισσότερα
The New Life Mission

Συμμετάσχετε στην έρευνά μας

Πώς μάθατε για εμάς;