Search

ΔΩΡΕΑΝ ΤΥΠΩΜΕΝΑ ΒΙΒΛΙΑ,
eBOOKS ΚΑΙ ΒΙΒΛΙΑ ΗΧΟΥ

Γένεση

Αραβικά 22

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - ቅዱስ ስላሴ ለሰዎች ያለው ፈቃድ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230464 | Σελίδες 414

Κατεβάστε ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία ΔΩΡΕΑΝ

Επιλέξτε την προτιμώμενη μορφή αρχείου και κατεβάστε με ασφάλεια στην κινητή συσκευή, τον υπολογιστή ή το tablet σας για να διαβάσετε και να ακούσετε τις συλλογές κηρυγμάτων οποιαδήποτε στιγμή και οπουδήποτε. Όλα τα ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία είναι εντελώς δωρεάν.

Μπορείτε να ακούσετε το ηχητικό βιβλίο μέσω του προγράμματος αναπαραγωγής παρακάτω. 🔻
Αποκτήστε ένα χαρτόδετο βιβλίο
Αγοράστε ένα χαρτόδετο βιβλίο στο Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 1
1. መጽሐፍ ቅዱስ የደህንነት ቃል አንጂ የሳይንስ መጽሐፍ አይደለም (ዘፍጥረት 1፡1-2) 
2. በወንጌል እውነት ብርሃን ሆናችኋልን? (ዘፍጥረት 1፡2-3) 
3. ከጨለማ ሥልጣን ወደ ልጁ መንግሥት (ዘፍጥረት 1፡2-5) 
4. አንደኛ ቀን፡ በመጀመሪያ እግዚአብሄር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ (ዘፍጥረት 1፡1-5) 
5. ከጠፈር በላይ ያለው ውሃና ከጠፈር በታች ያለው ውሃ (ዘፍጥረት 1፡6-8) 
6. እግዚአብሄር በሁለተኛው ቀን ውሆችን ለየ (ዘፍጥረት 1፡6-8) 
7. የእግዚአብሄርን ፈቃድ ለመፈጸም (ዘፍጥረት 1፡9-13) 
8. በእግዚአብሄር ሥራ ውስጥ ለመሳተፍ (ዘፍጥረት 1፡9-13) 
9. ከሐጢያታችን ሁሉ መዳን የምንችለው ሐጢያታችንን በሙሉ ስናውቅ ብቻ ነው (ዘፍጥረት 1፡9-13) 
10. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የሚያምኑ የእግዚአብሄር አገልጋዮች ሊያደርጉት የሚገባቸው ነገር (ዘፍጥረት 1፡14-19) 
11. እግዚአብሄር የክብር ዕቃዎች አድርጎናል (ዘፍጥረት 1፡16-19) 
12. ጻድቅ በእምነት ብቻ ይኖራል (ዘፍጥረት 1፡20-23) 
13. ልቦቻችሁን በእግዚአብሄር ፊት አጽኑ (ዘፍጥረት 1፡20-23) 
14. ከልባቸው በእግዚአብሄር ቃል የሚያምኑ የእምነት ሰዎች ሕይወት (ዘፍጥረት 1፡20-23) 
15. እግዚአብሄር እኛን በአምሳሌ የፈጠረበት ምክንያት (ዘፍጥረት 1፡24-31) 
16. በእግዚአብሄር መልክ ተፈጥረናል (ዘፍጥረት 1፡24-31) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
Περισσότερα
The New Life Mission

Συμμετάσχετε στην έρευνά μας

Πώς μάθατε για εμάς;