Search

ΔΩΡΕΑΝ ΗΛΕΚΤΡΟΝΙΚΑ ΒΙΒΛΙΑ ΚΑΙ ΗΧΗΤΙΚΑ ΒΙΒΛΙΑ

Το Ευαγγέλιο Κατά Ματθαίον

Αραβικά 31

በማቴዎስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅴ) - የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል የሚያምኑ አማኞች እንዲህ አሉ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238156 | Σελίδες 315

Κατεβάστε ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία ΔΩΡΕΑΝ

Επιλέξτε την προτιμώμενη μορφή αρχείου και κατεβάστε με ασφάλεια στην κινητή συσκευή, τον υπολογιστή ή το tablet σας για να διαβάσετε και να ακούσετε τις συλλογές κηρυγμάτων οποιαδήποτε στιγμή και οπουδήποτε. Όλα τα ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία είναι εντελώς δωρεάν.

Μπορείτε να ακούσετε το ηχητικό βιβλίο μέσω του προγράμματος αναπαραγωγής παρακάτω. 🔻
Αποκτήστε ένα χαρτόδετο βιβλίο
Αγοράστε ένα χαρτόδετο βιβλίο στο Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 24
1. ለጌታ ዳግመኛ ምጽዓት ተዘጋጁ (ማቴዎስ 24፡7-31) 
2. በመጨረሻው ዘመን ራስ ወዳድነታችሁን ጣሉና እምነታችሁን ጠብቁ (ማቴዎስ 24፡9-14) 
3. የመከራውን መምጣት ተቀበላችሁ ለእምነታችሁ ዘብ ቁሙ (ማቴዎስ 24፡29-31) 
4. ከመከራው በኋላምን ይከሰታል? (ማቴዎስ 24፡29-3) 
5. እግዚአብሄር በሰጣችሁ መክሊቶች ጌታን አገልግሉ (ማቴዎስ 24፡32-44) 
6. ስለ መጨረሻዎቹ ቀኖች እምነት ይኑረን (ማቴዎስ 24፡32-51) 
7. ልክ እንደ ልባሙ (ማቴዎስ 24፡32-51) 
8. ከዓለም ነገሮች ይልቅ ጌታን አብዝታችሁ ውደዱ (ማቴዎስ 24፡32-51) 
9. የነቃችሁ ሁኑ፤ ለፍርድም ተዘጋጁ (ማቴዎስ 24፡37-43) 
10. ዘመኑን ለይተን የምናውቅ ጠቢባን እንሁን (ማቴዎስ 24፡37-51) 

ምዕራፍ 25
1. ሞኝ ክርስቲያኖችና ልባም ክርስቲያኖች (ማቴዎስ 25፡1-12) 
2. ልባችሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ አኑሩ (ማቴዎስ 25፡1-13) 
3. የጌታን ሥራ ሥሩ (ማቴዎስ 25፡14-30) 
4. ወንጌልን በምንችለው መጠን ማስፋፋት አለብን (ማቴዎስ 25፡14-30) 
 
እኛ እያሰራጨነው ባለነው የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል በማመን ዳግም የተወለዱ በርካታ አዳዲስ ክርስቲያኖች በመላው አለም አሉ፡፡ እኛ በእርግጥም ለእነርሱ የሕይወት እንጀራን ልንመግብ እንናፍቃለን፡፡ ነገር ግን ከእኛ በጣም ርቀው ያሉ በመሆናቸው በእውነተኛው ወንጌል ከእነርሱ ጋር ሕብረት ማድረግ አስቸጋሪ ነው፡፡
ስለዚህ የእነዚህን የነገስታት ንጉስ የሆነው የኢየሱስ ክርስቶስ ሕዝቦች መንፈሳዊ ፍላጎቶች ለማሟላት ደራሲው በኢየሡስ ክርስቶስ ቃል በማመን የሐጢያቶቻቸውን ስርየት የተቀበሉ ሰዎች እምነታቸውን ለመከላከልና መንፈሳዊ ሕይወታቸውን ለመደገፍ ንጹሕ የሆነውን የእርሱን ቃል መመገብ እንዳለባቸው ይናገራል፡፡ በእነዚህ መጽሐፎች ውስጥ ያሉት ስብከቶች መንፈሳዊ ዕድገታቸውን ለማነጽ ሲባል ዳግም የተወለዱትን የሚመግቡ ትኩስ የሕይወት እንጀራ ሆነው ተዘጋጅተዋል፡፡
እግዚአብሄር በቤተክርስቲያኑና በአገልጋዮቹ አማካይነት ይህንን የሕይወት እንጀራ በማቅረብ ይቀጥላል፡፡ የእግዚአብሄር በረከቶች ከውሃውና ከመንፈሱ ወንጌል ዳግም በተወለዱና ከእኛም ጋር በኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ መንፈሳዊ ሕብረት እንዲኖራቸው ከሚሹ ሰዎች ሁሉ ጋር ይሁኑ፡፡
Περισσότερα
The New Life Mission

Συμμετάσχετε στην έρευνά μας

Πώς μάθατε για εμάς;