Search

ΔΩΡΕΑΝ ΤΥΠΩΜΕΝΑ ΒΙΒΛΙΑ,
eBOOKS ΚΑΙ ΒΙΒΛΙΑ ΗΧΟΥ

Η Σκηνή του Μαρτυρίου

Αραβικά 35

የመገናኛው ድንኳን (Ⅲ): የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ተምሳሌት

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928200313 | Σελίδες 381

Κατεβάστε ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία ΔΩΡΕΑΝ

Επιλέξτε την προτιμώμενη μορφή αρχείου και κατεβάστε με ασφάλεια στην κινητή συσκευή, τον υπολογιστή ή το tablet σας για να διαβάσετε και να ακούσετε τις συλλογές κηρυγμάτων οποιαδήποτε στιγμή και οπουδήποτε. Όλα τα ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία είναι εντελώς δωρεάν.

Μπορείτε να ακούσετε το ηχητικό βιβλίο μέσω του προγράμματος αναπαραγωγής παρακάτω. 🔻
Αποκτήστε ένα χαρτόδετο βιβλίο
Αγοράστε ένα χαρτόδετο βιβλίο στο Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. በመገናኛው ድንኳን ውስጥ የተገለጠው የሐጢያተኞች ደህንነት (ዘጸዓት 27፡9-21) 
2. የመገናኛው ድንኳን አደባባይ ምሰሶዎች (ዘጸዓት 27፡9-21) 
3. ከግራር እንጨት ተሠርቶ በናስ የተለበጠው የሚቃጠለው መሥዋዕት መሠውያ (ዘጸዓት 38፡1-7) 
4. የዕጣኑ መሠውያ እግዚአብሄር ጸጋውን የሚለግስበት ስፍራ ነው (ዘጸዓት 30፡1-10) 
5. ለመገናኛው ድንኳን ጥቅም ላይ የዋሉት የብር እግሮች መንፈሳዊ ትርጉም (ዘጸዓት 26፡15-30) 
6. የስርየት መክደኛው (ዘጸዓት 25፡10-22) 
7. የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ጌጠኛ ጉብጉቦች (ዘጸዓት 25፡31-40) 
8. በሊቀ ካህኑ ልብሰ ተክህኖዎች ውስጥ የተደበቁት መንፈሳዊ ትርጉሞች (ዘጸዓት 28፡1-43) 
9. ቅድስና ለእግዚአብሄር (ዘጸዓት 28፡36-43) 
10. የፍርዱ የደረት ኪስ (ዘጸዓት 28፡15-30) 
11. ሊቀ ካህኑን የሚክነው የሐጢያት ቁርባን (ዘጸዓት 29፡1-14) 
12. ለስርየት ቀን የሚሆኑትን መሥዋዕቶች ያቀረበው ሊቀ ካህን (ዘሌዋውያን 16፡1-34) 
13. የሊቀ ካህኑን ልብሰ ተክህኖ ለመሥራት ጥቅም ላይ የዋሉት ጥሬ ዕቃዎች (ዘጸዓት 28፡1-14) 
 
ሁሉም ክርስቲያኖች በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ጸንተው መቆም አለባቸው፡፡ ያን ጊዜ በብሉይ ኪዳን ውስጥ በተጻፈው የመገናኛው ድንኳን ስርአት ውስጥ በተገለጡት መገለጦች አማካይነት የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ያሰተውላሉ፡፤ በእምነትም የሐጢያቶቻቸውን ስርየት ለመቀበላቸው እርግጠኞች ይሆናሉ፡፡ እስከ አሁን ድረስ ይህ እምነት ከሌላችሁ በተቻለ ፍጥነት ልታገኙት መጣጣር አለባችሁ፡፡
መንፈስ ቅዱስ በልባችሁ ውስጥ እንዲኖር ከፈለጋችሁ የሐጢያቶቻችሁን ስርየት መቀበል አለባችሁ፡፡ ያንን ለማድረግም እምነታችሁን ጌታ በፈጸመው የእግዚአብሄር ጸድቅ ላይ ማኖር ያስፈልጋችኋል፡፡ መንፈስ ቅዱስ በልባችሁ ውስጥ ማደር የሚችልበት ብቸኛው መንገድ ይህ ነው፡፡
Περισσότερα

Βιβλία που σχετίζονται με αυτόν τον τίτλο

The New Life Mission

Συμμετάσχετε στην έρευνά μας

Πώς μάθατε για εμάς;