Search

ΔΩΡΕΑΝ ΗΛΕΚΤΡΟΝΙΚΑ ΒΙΒΛΙΑ ΚΑΙ ΗΧΗΤΙΚΑ ΒΙΒΛΙΑ

Το Ευαγγέλιο Κατά Λουκάν

Αμχαρικά 49

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅵ) - እኛ የእግዚአብሄር ፈቃድ መልዕክተኞች ነን

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928239412 | Σελίδες 323

Κατεβάστε ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία ΔΩΡΕΑΝ

Επιλέξτε την προτιμώμενη μορφή αρχείου και κατεβάστε με ασφάλεια στην κινητή συσκευή, τον υπολογιστή ή το tablet σας για να διαβάσετε και να ακούσετε τις συλλογές κηρυγμάτων οποιαδήποτε στιγμή και οπουδήποτε. Όλα τα ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία είναι εντελώς δωρεάν.

Μπορείτε να ακούσετε το ηχητικό βιβλίο μέσω του προγράμματος αναπαραγωγής παρακάτω. 🔻
Αποκτήστε ένα χαρτόδετο βιβλίο
Αγοράστε ένα χαρτόδετο βιβλίο στο Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. በእግዚአብሄር ጽድቅ እንመን (ሉቃስ 16:19-31) 
2. እግዚአብሄርን ለማገልገል የአገልጋይ ልቦች ያላቸው ሰዎች (ሉቃስ 16:8-13) 
3. የመጋቢው ጥበብ (ሉቃስ 16:1-14) 
4. በእግዚአብሄር ፊት የልባም ሕይወት አለ? (ሉቃስ 16:1-13) 
5. ይህ ጊዜ ልክ እንደ ኖህ ዘመን ነው (ሉቃስ 17:26-37) 
6. ሐጢያተኞችን ወደ ጻድቃን የሚለውጥ ጌታ (ሉቃስ 18:9-14) 
7. በልቡ ባለጠጋ የሆነ መንግሥተ ሰማይ ሊገባ አይችልም (ሉቃስ 18:18-27) 
8. የቀራጩ ዘኬዎስ ደህንነት (ሉቃስ 19:1-10) 
9. የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ማገልገል መደረግ ያለበት እጅግ የጽድቅ ነገር ነው (ሉቃስ 19:1-10) 
10. እንደ ዘኬዎስ ያለ አስተሳሰብ ያዙ (ሉቃስ 19:1-10) 
11. በጌታ ፊት ሐጢያቶቻችሁን አምናችሁ ተቀበሉ (ሉቃስ 19:1-10) 
12. ጌታ ዘላለማዊ ንጉሥ ነው (ሉቃስ 19:11-27) 
13. ወንጌልን ለመስበክ የአገልጋይን ሕይወት ኑሩ (ሉቃስ 19:11-27) 
14. አንዱን ምናን የመለሰው ባሪያ ጌታን ንጉሡ አድርጎ አላገለገለውም (ሉቃስ 19:11-27) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
Περισσότερα
The New Life Mission

Συμμετάσχετε στην έρευνά μας

Πώς μάθατε για εμάς;