Search

FREE PRINTED BOOKS,
eBOOKS AND AUDIOBOOKS

The Epistle to the Hebrews

Amharic 56

በዕብራውያን ላይ የተሰጡ ስብከቶች (I) - እምነታችሁን እንዴት ማጠንከር ትችላላችሁ?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928260157 | Pages 324

Download FREE eBook & AudioBook

Choose your preferred file format and safely download to your mobile device, PC, or tablet to read and listen to the sermon collections anytime, anywhere. All eBooks and AudioBooks are completely free.

You can listen to the AudioBook through the player below. 🔻
Own a Paperback
Buy a Paperback on Amazon
የማውጫ ሰሌዳ

መቅድም 
1. የሚሽን ትምህርት ቤት ክፍል (ዕብራውያን 1፡1-3) 
2. እግዚአብሄር በዚህ በመጨረሻው ዘመን በልጁ ተናግሮናል (ዕብራውያን 1፡1-6)
3. የሰማናቸውን ነገሮች አጥብቀን ልናምንባቸው ይገባናል (ዕብራውያን 2፡1-18)
4. ሊቀ ካህኑን ኢየሱስን በጥልቀት እናጢነው (ዕብራውያን 2፡15) 
5. ለጌታ ታማኝነት ምስጋና ይሁንና መዳናችሁን አሰላስሉ (ዕብራውያን 3፡1-4) 
6. የጌታ ጽድቅ በእርሱ የተባረከ የደህንነት አልብሶናል (ዕብራውያን 3፡1-19) 
7. ለልቦቻችን እውነተኛ እምነት ለማግኘት ምን ማድረግ አለብን? (ዕብራውያን 4፡1-16)
8. እንግዲያውስ ወደ እግዚአብሄር ዕረፍት ለመግባት እንትጋ (ዕብራውያን 4፡1-13)
9. እኛም ደግሞ የእግዚአብሄር መንፈሳዊ ካህናት ነን (ዕብራውያን 5፡1-14) 
10. በእግዚአብሄር የተሾሙ ካህናት (ዕብራውያን 5፡1-11) 
11. የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ሁሌም ፍጹማን ያደርገናል (ዕብራውያን 6፡1-8) 
12. እግዚአብሄር ምን ነገረን? (ዕብራውያን 6፡1-20) 
13. እግዚአብሄር ለእኛ ያደረገልንን አውቀን ሁላችንም የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል እናገልግል (ዕብራውያን 6፡9-12) 

አሁን እያንዳንዱ ሐጢያተኛ በእውነተኛው ወንጌል ማመን አለበት፡፡ እግዚአብሄር የሰጠው የደህንነት ወንጌል በእግዚአብሄር ጽድቅ ውስጥ የተገለጠው የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ነው፡፡ የዕብራውያን መጽሐፍ ጸሐፊ የተሳሳተውን እምነታችሁን ለማረም እየሞከረ ነው፡፡ ስለዚህ እምነታችን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል መሠረት ላይ ጠልቆ መተከል ያስፈልገዋል፡፡ በዚህ ፍጹም የወንጌል እውነት ላይ በእርግጠኝነት ተጫምተው የሚቆሙ ሰዎች በኢየሱስ ክርስቶስ ጽድቅ ላይ ባለው እምነት እንደሚኖሩ የተረጋገጠ ነው፡፡
More

Books related to this title

The New Life Mission

TAKE OUR SURVEY

How did you hear about us?