Search

FREE eBOOKS AND AUDIOBOOKS

The Gospel of the Water and the Spirit

Amharic-Danish 1

[አማርኛ-Dansk] በውኑ በውሃውና በመንፈሱ ዳግም ተወልዳችኋልን? [አዲስ የተሻሻለ ትርጉም]-ER DU VIRKELIG BLEVET FØDT PÅ NY AF VAND OG ÅNDEN? [Ny Revideret Udgave]

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928225514 | Pages 813

Download FREE eBook & AudioBook

Choose your preferred file format and safely download to your mobile device, PC, or tablet to read and listen to the sermon collections anytime, anywhere. All eBooks and AudioBooks are completely free.

You can listen to the AudioBook through the player below. 🔻
Own a Paperback
Buy a Paperback on Amazon
ማውጫ
 
ክፍል አንድ — ስብከቶች
1. ለመዳን አስቀድመን ስለ ኃጢአቶቻችን ማወቅ አለብን (ማርቆስ 7፡8-9፣ 20-23)
2. ሰዎች ኃጢአተኞች ሆነው የተወለዱ ናቸው (ማርቆስ 7፡20-23)
3. ነገሮችን በሕጉ መሠረት ብናደርግ ሕጉ ሊያድነን ይችላልን? (ሉቃስ 10፡25-30) 
4. ዘላለማዊው ቤዛነት (ዮሐንስ 8፡1-12)
5. የኢየሱስ ጥምቀት እና የኃጢአቶች ማስተስረያ (ማቴዎስ 3፡13-17)
6. ኢየሱስ ክርስቶስ የመጣው በውሃ፣ በደምና በመንፈስ ቅዱስ ነው (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-12)
7. የኢየሱስ ጥምቀት ለኃጢአተኞች የድኅነት እውነተኛ ምሳሌ ነው (1ኛ ጴጥሮስ 3፡20-22)
8. የተትረፈረፈው ቤዛነት ወንጌል (ዮሐንስ 13፡1-17)
 
ክፍል ሁለት — አባሪ
1. ተጨማሪ ማብራሪያ
2. ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
 
(Amharic)
የዚህ መጽሐፍ ዋና ርዕሰ ጉዳይ “በውሃና በመንፈስ እንደገና መወለድ” ነው። በዚህ መጽሐፍ ዋና ርዕሰ ጉዳይ ላይ ኦሪጂናል ነው። በሌላ አባባል፣ ይህ መጽሐፍ እንደገና መወለድ ምን እንደሆነና በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት በውሃና በመንፈስ እንዴት እንደገና እንደምንወለድ በግልጽ ይነግረናል። ውሃው በዮርዳኖስ የኢየሱስን ጥምቀት ይወክላል እንዲሁም መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚለው ሁሉም ኃጢአታችን ወደ ኢየሱስ የተላለፈው በመጥምቁ ዮሐንስ በተጠመቀ ጊዜ ነው። ዮሐንስ የሰው ዘር ሁሉ ተወካይና የሊቀ ካህኑ የአሮን ዘር ነበር። አሮን በኃጢአት የማስተስረያ ቀን እጆቹን በተለቀቀው ፍየል ራስ ላይ በመጫን የእስራኤላውያንን ዓመታዊ ኃጢአት ሁሉ ወደ እሱ አሳልፎ ሰጠ። ይህ መስዋዕት ሊመጣ ያለው የበጎ ነገር ጥላ ነው። የኢየሱስ ጥምቀት የእጅ መጫን ምልክት ነው። ኢየሱስ በዮርዳኖስ በእጅ መጫን መልክ ተጠመቀ። ስለዚህ በጥምቀቱ የዓለምን ኃጢአት ሁሉ ወሰደና ስለ ኃጢአቱ ለመክፈል ተሰቀለ። ነገር ግን አብዛኛዎቹ ክርስቲያኖች ኢየሱስ በዮርዳኖስ በመጥምቁ ዮሐንስ ለምን እንደተጠመቀ አያውቁም። የኢየሱስ ጥምቀት የዚህ መጽሐፍ ቁልፍ ቃልና የውሃና የመንፈስ ወንጌል የማይነጠል ክፍል ነው። በኢየሱስ ጥምቀትና በመስቀሉ በማመን ብቻ እንደገና መወለድ እንችላለን።
 
(Danish)
Denne titels hovedemne er »at blive født på ny af Vand og Ånden.« Det har originalitet om emnet. Med andre ord fortæller denne bog os tydeligt, hvad det vil sige at blive født på ny, og hvordan vi kan blive født på ny af vand og Ånden i nøje overensstemmelse med Bibelen. Vandet symboliserer Jesu dåb ved Jordan, og Bibelen siger, at alle vore synder blev overført til Jesus, da Han blev døbt af Johannes Døber. Johannes var repræsentant for hele menneskeheden og efterkommer af Aron, ypperstepræsten. Aron udførte håndspålæggelse på Azazel og overførte alle israelitternes årlige synder til den på Forsoningsdagen. Det er en skygge af de gode ting, der skal komme. Jesu dåb er et tegn på håndspålæggelsen. Jesus blev døbt i form af håndspålæggelse ved Jordan. Således borttog Han alle verdens synder gennem Sin dåb og blev korsfæstet for at betale for synderne. Men de fleste kristne ved ikke, hvorfor Jesus blev døbt af Johannes Døber i Jordan. Jesu dåb er nøgleordet i denne bog og den uundværlige del af Evangeliet om Vandet og Ånden. Vi kan kun blive født på ny ved at tro på Jesu dåb og Hans Kors.
 
 Next 
Amharic 2: ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ
ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ
 
Danish 2: VEND TILBAGE TIL EVANGELIET OM VANDET OG ÅNDEN
VEND TILBAGE TIL EVANGELIET OM VANDET OG ÅNDEN
More

Books related to this title

The New Life Mission

TAKE OUR SURVEY

How did you hear about us?