Search

FREE eBOOKS AND AUDIOBOOKS

The Gospel According to John

Amharic 37

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (V) - አንድያ ልጅ በሆነው በኢየሱስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር ( III )

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788965322122 | Pages 277

Download FREE eBook & AudioBook

Choose your preferred file format and safely download to your mobile device, PC, or tablet to read and listen to the sermon collections anytime, anywhere. All eBooks and AudioBooks are completely free.

You can listen to the AudioBook through the player below. 🔻
Own a Paperback
Buy a Paperback on Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. የውሃ ጋኖቹን በውሃ ሙሉዋቸው (ዮሐንስ 2፡1-11) 
2. እግዚአብሄር አንድያ ልጁን ሰጠን! (ዮሐንስ 3፡16-21) 
3. የዘላለምን ሕይወት የሚሰጠው የሚፈልቅ የውሃ ምንጭ (ዮሐንስ 4፡1-26) 
4. አምስት ባሎች የነበሩዋት ሳምራዊት ሴት (ዮሐንስ 4፡6-26) 
5. የዘላለምን ሕይወት የሰጠን ኢየሱስ ክርስቶስ (ዮሐንስ 4፡13-42) 
6. እውነተኛ እምነቱ ልጁን አዳነለት (ዮሐንስ 4፡46-54) 
7. እግዚአብሄር የሚደግፈው መንፈሳዊ ሕይወት (ዮሐንስ 5፡30-44) 
8. የኢየሱስን ስጋና ደም በእምነት መብላትና መጠጣት አለብን (ዮሐንስ 6፡31-59) 
9. እርሱን በተቀበሉት ሰዎች ልቦች ውስጥ የሚፈልቀው የሚያረካ የመንፈስ ቅዱስ ወንዝ (ዮሐንስ 7፡37-53) 
10. በምንዝር ለተያዘችው ሴት የተለገሰው የደህንነት ጸጋ (ዮሐንስ 8፡1-12) 
11. የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ሐይል (ዮሐንስ 8፡1-16) 
12. ኢየሱስ ክርስቶስ የሰው ዘር ብቸኛው አዳኝ ነው (ዮሐንስ 8፡21-28) 
13. ‹‹በቃሌ ብትኖሩ በእውነት ደቀ መዛሙርቴ ናችሁ፡፡›› (ዮሐንስ 8፡31-36) 
14. ከዲያብሎስ የተወለዱ ሰዎችና ከእግዚአብሄር የተወለዱ ሰዎች (ዮሐንስ 8፡37-47) 
15. ዲያብሎስን በጌታ ቃል አሸንፉት (ዮሐንስ 8፡44) 
16. ኢየሱስ አምላክ እንደሆነ ማወቅና ማመን አለብን (ዮሐንስ 8፡48-59) 
 
 
በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር 
 
እንዲህ ተብሎ ተጽፎዋል፡- ‹‹መቼም ቢሆን እግዚአብሄርን የያው አንድ ስንኳ የለም፡፡ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጅ እርሱ ተረከው፡፡›› (ዮሐንስ 1፡18) 
ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንዴት ፍጹም አድርጎ ገለጠው! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ምንኛ ፍጹም የሆነ የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት ደህንነታችንን በማግኘታችን በጭራሽ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6) 
ሁላችሁም የእግዚአብሄርን ፍቅር በገለጠው በኢየሱስ ክርስቶስ እንድታምኑ፣ በእርሱ ፍቅር ላይ ያላችሁን እምነትም በልባችሁ ውስጥ እንድታኖሩና በየቀኑም ይህንን ፍቅር ለማስፋፋት እንድትኖሩ እመኛለሁ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል አማካይነት ከእግዚአብሄር ጋር ተገናኝታችሁ የሐጢያት ስርየትን በረከት እንድታገኙ እመኛለሁ፡፡ 
More
The New Life Mission

TAKE OUR SURVEY

How did you hear about us?