Search

FREE eBOOKS AND AUDIOBOOKS

The Gospel According to Mark

Amharic 43

በማርቆስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅲ) - በልባችን የተቀበልነው የእምነት በረከት

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230068 | Pages 327

Download FREE eBook & AudioBook

Choose your preferred file format and safely download to your mobile device, PC, or tablet to read and listen to the sermon collections anytime, anywhere. All eBooks and AudioBooks are completely free.

You can listen to the AudioBook through the player below. 🔻
Own a Paperback
Buy a Paperback on Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. እውነተኛ እምነት ምንድነው? (ማርቆስ 11፡12-14, 19-24) 
2. እግዚአብሄርን ለማስደሰት በእምነት ኑሩ (ማርቆስ 11፡11-14, 20-24) 
3. በእርግጥ በእግዚአብሄር ጽድቅ ላይ ባለን እምነት እየተመላለስን ነውን? (ማርቆስ 11፡20-24) 
4. የተነሳው ኢየሱስ የሐጢያቶችን ስርየት የተቀበሉ ሁሉ አምላክ ነው (ማርቆስ 12፡18-27) 
5. እግዚአብሄር የሕያዋን አምላክ እንጂ የሙታን አምላክ አይደለም (ማርቆስ 12፡18-27) 
6. አሁን እየኖርን ያለነው በምን ዓይነት ዘመን ላይ እንደሆነ እንገንዘብ (ማርቆስ 13፡1-27) 
7. ወንጌል ሊሰበክ የሚችለው ስናገለግለው ብቻ ነው (ማርቆስ 14፡3-9) 
8. የእግዚአብሄርን ወንጌል የምናገለግልበት ጊዜው አሁን ነው (ማርቆስ 14፡3-9) 
9. ስጋውን ብሉ፤ ደሙንም ጠጡ (ማርቆስ 14፡22-24፤ ዮሐንስ 6፡53-58) 
10. የሰዎች ሁሉ ንጉሥ ልክ እንደ በርባን አዳነን (ማርቆስ 15፡1-15) 
11. ኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ አምላክ እንደሆነ ታምናላችሁ? (ማርቆስ 15፡16-41) 
12. ጌታ እውነተኛ ደህንነትን ሰጥቶናል (ማርቆስ 16፡1-20) 
13. ወንጌልን ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ (ማርቆስ 16፡14-18) 
14. ያመነ የተጠመቀም ይድናል (ማርቆስ 16፡14-20) 
 
የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል በልብ በማመን የሐጢያቶች ስርየትና የእምነት በረከቶች የሚገኝበት የምህረት ቀን በዚህ አለም ላይ በየትኛውም አገር አይገኝም፡፡ ነገር ግን በአለም ላይ ከሚገኝ ከማንኛውም አገር ሕዝብ ጋር በጋራ ሊከበር የሚችል እጅግ ትልቅ በዓል ነው፡፡ ዛሬ የሐጢያቶቻችሁን ስርየት ልትወበሉ የምትችሉበት ቀን ነው፡፡ በመላው አለም ከሚኖሩ የእግዚአብሄር ሕዝቦች ጋር በሕብረት የሚከበር ብቸኛው የጋራ በዓል ነው፡፡
More