Search

FAQ on the Christian Faith

Subject 1: Being born again of water and the Spirit

1-1. የእግዚአብሄር ልጅ ለምን ሰው ሆነ? 

እርሱ ሰው የሆነው አዳኝ ለመሆንና ሐጢያተኞችን ሁሉ ከሐጢያትና ከሲዖል እሳት ፍርድ ለማዳን ነው፡፡