Search

FAQ on the Christian Faith

Subject 1: Being born again of water and the Spirit

1-12. በብሉይ ኪዳን ለዘወትር ሐጢያቶች የሚቀርበው መሰዋዕት ምን ነበር? 

አንድ ቀን ለሚሰራ ሐጢያት የሚቀርብ የስርየት መስዋዕት አለ፡፡ ለአንድ ቀን ሐጢያት ስርየትን ለማግኘት አንድ ሰው ወደ መገናኛው ድንኳን ጠቦት፣ በግ፣ ወይፈን ወይም ዋኖስ ማምጣትና ሐጢያቶቹን ወደ መስዋዕቱ ለማስተላለፍ እጆቹን በመስዋዕቱ ላይ መጫን ነበረበት፡፡ በእግዚአብሄር ሕግ ውስጥ በአንድ ቀን ለሚሰሩ ሐጢያቶች የሚቀርበው የስርየት መስዋዕት ይህ ነበር፡፡ (ዘሌዋውያን 3፡1-11)