• All e-books and audiobooks on The New Life Mission website are free
  • Explore multilingual sermons in global languages
  • Two new revised editions in English have been released
  • Check out our website translated into 27 languages
Search

FAQ on the Christian Faith

Subject 1: Being born again of water and the Spirit

1-13. በብሉይ ኪዳን ለዓመት ሐጢያቶች የሚቀርበው የስርየት መስዋዕት ምን ነበር? 

ይህ እስራኤሎች ዓመቱን ሙሉ ለሰሩዋቸው ሐጢያቶች አንድ ጊዜ የሚቀርብ የስርየት መስዋዕት ነው፡፡ ሊቀ ካህኑ እጆቹን በፍየሉ ራስ ላይ ይጭንና የእስራኤልን ሕዝብ ሁሉ የዓመት ሐጢያቶች በአንድ ጊዜ ያስተላልፋል፡፡ (ዘሌዋውያን 16፡1-34) 
ኢየሱስ ክርስቶስ በጥምቀቱ አማካይነት ሐጢያትን ሁሉ በራሱ ላይ ለመውሰድ የእግዚአብሄር በግ በሆነ ጊዜ የየቀኑን ሐጢያትና የዓመቱን ሐጢያቶች መስዋዕትነቶች አሟላ፡፡  
The New Life Mission

TAKE OUR SURVEY

How did you hear about us?