• All e-books and audiobooks on The New Life Mission website are free
  • Explore multilingual sermons in global languages
  • Two new revised editions in English have been released
  • Check out our website translated into 27 languages
Search

FAQ on the Christian Faith

Subject 1: Being born again of water and the Spirit

1-14. ዘለቄታ ላለው ስርየት የሚቀርበው መስዋዕት ምን ነበር? 

ይህ በኢየሱስ በማመን በአንድ ጊዜ ለዓለም ሐጢያቶች በሙሉ የሆነ ስርየት ነበር፡፡ ኢየሱስ ለዘላለም የሚኖር የእግዚአብሄር ልጅና ጌታችን ስለሆነ የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ ለዘላለም መውሰድ ይችላል፡፡ እርሱ ሐጢያቶቻችን ለዘላለም የወሰደው እንዴት ነበር?   
ይህን ያደረገው 
① የሰው ሥጋ ለብሶ በመወለድ፣
② በዮርዳኖስ በአጥማቂው ዮሐንስ በመጠመቅ፣ 
③ በእኛ ፋንታ ፍርድን ሁሉ ለመውሰድ በመስቀል ላይ በመሰቀል ነው፡፡ 
የእግዚአብሄር ልጅ የሰው ሥጋ ለብሶ ወደዚህ ዓለም መጣ፡፡ የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ ለመውሰድም በአጥማቂው ዮሐንስ ተጠመቀ፡፡ የሰውን ዘር ለዘላለም ከሐጢያቶቻቸው ሁሉ ለማዳንም በመስቀል ላይ ደሙን አፈሰሰ፡፡ (ዘሌዋውያን 16፡6-22፤ ማቴዎስ 3፡13-17፤ ዮሐንስ 1፡29፤ ዕብራውያን 9፡12፤10፡1-18)  
The New Life Mission

TAKE OUR SURVEY

How did you hear about us?