• All e-books and audiobooks on The New Life Mission website are free
  • Explore multilingual sermons in global languages
  • Two new revised editions in English have been released
  • Check out our website translated into 27 languages
Search

FAQ on the Christian Faith

Subject 1: Being born again of water and the Spirit

1-17. ኢየሱስ በመስቀል ላይ የሞተው ለምንድነው? 

የኢየሱስ ሞት በጥምቀቱ አማካይነት ለተወሰዱ ሐጢያቶች በሙሉ የተከፈለ ክፍያ ነበር፡፡ ሰዎች ለሐጢያቶቻቸው ዘላለማዊ የሲዖል እሳት ተጋፍጦዋቸው ነበር፡፡ ነገር ግን ኢየሱስ ስለወደደን ሐጢያቶቻችን በሙሉ ወደ ራሱ የተላለፉበትን ጥምቀት ተቀብሎ እኛን ለማዳን በመስቀል ላይ ሞተ፡፡ 
እርሱ እኛን ከሐጢያትና ከሲዖል እርግማን ለማዳን ራሱን መስዋዕት አደረገ፡፡ የእርሱ ሞት ለሰው ዘር ሐጢያቶች የተከፈለ ክፍያ ነበር፡፡ እርሱ የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ ለመውሰድ ተጠመቀ፡፡ ሁላችንንም ከሐጢያት ከሞት ከፍርድና ከኩነኔ ለማዳንም በመስቀል ላይ ራሱን ለፍርድ ሰጠ፡፡    
ኢየሱስ የሞተው ለሰው ዘር ሐጢያቶች ፍርድን ይቀበል ዘንድ በዮርዳኖስ በራሱ ላይ ለወሰዳቸው የዓለም ሐጢያቶች ነበር፡፡ እርሱ በመስቀል ላይ ሞተ፡፡ ዳግመኛ ጻደቃን ሆነን እንድንኖር ሊፈቅድልን ከሙታን ተነሳ፡፡   
The New Life Mission

TAKE OUR SURVEY

How did you hear about us?