• All e-books and audiobooks on The New Life Mission website are free
  • Explore multilingual sermons in global languages
  • Two new revised editions in English have been released
  • Check out our website translated into 27 languages
Search

FAQ on the Christian Faith

Subject 1: Being born again of water and the Spirit

1-18. በኢየሱስ ስናምን ምን እናገኛለን? 

① እኛ የሐጢያቶቻችንን ስርየት ተቀብለን ጻድቃን ሆነናል፡፡ የሐጢያቶቻችንን ስርየት በማግኘት ቅዱሳን እንሆናለን፡፡ (ሮሜ 8፡1-2)  
② የእርሱን መንፈስና የዘላለም ሕይወትም ተቀብለናል፡፡ (የሐዋርያት ሥራ 2፡38፤ 1ኛ ዮሐንስ 5፡11-12) 
③ የእግዚአብሄር ልጆች የምንሆንበትን ሥልጣን ተቀብለናል፡፡ (ዮሐንስ 1፡12) 
④ ወደ እግዚአብሄር መንግሥት መንግሥተ ሰማያት የመግባት ዕድል አግኝተናል፡፡ (ዮሐንስ ራዕይ ምዕራፍ 21-22) 
⑤ የእግዚአብሄርን በረከቶች ሁሉ ተቀብለናል፡፡ (ኤፌሶን 1፡3-23) 
The New Life Mission

TAKE OUR SURVEY

How did you hear about us?