Search

LIBROS IMPRESOS,
ELECTRÓNICOS Y EN AUDIO GRATIS

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (VII) - የአብርሃም እምነት ያላቸው ሰዎች
  • ISBN9788928260249
  • Páginas386

Amhárico 55

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (VII) - የአብርሃም እምነት ያላቸው ሰዎች

Rev. Paul C. Jong

የማውጫ ሰሌዳ

መቅድም 
1. አሳቦቻችሁን ጣሉ፡ ከአገራችሁ፣ ከቤተሰባችሁና ከአባታችሁ ቤት ውጡ (ዘፍጥረት 12፡1-5)
2. የሚቃጠለው ቁርባን መሠውያ እምነት (ዘፍጥረት 12፡1-9) -
3. በእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን በኩል የሚገኙ በረከቶች (ዘፍጥረት 12፡5-20) 
4. በእምነት የሚቆሙ ሰዎች (ዘፍጥረት 12፡10-20) 
5. የእግዚአብሄርን ቤተክርስቲያን ማወቅ አለባችሁ (ዘፍጥረት 12፡10-20) 
6. ልባችሁን በከነዓን ምድር ላይ አኑሩ (ዘፍጥረት 13፡1-18) 
7. ጌታ ልቦቻቸውን ካዘጋጁ ሰዎች ጋር ነው (ዘፍጥረት 13፡1-18) 
8. በመንፈስ ተመላለሱ (ዘፍጥረት 13፡1-18) 
9. እምነት ተስፋ ስለምናደርገው ነገር የሚያስረግጥ ነው (ዘፍጥረት 13፡14-18) 
10. ሐብታችሁን ለጌታ አውሉ (ዘፍጥረት 14፡1-24) 
11. እኛ ከዓለም የተቀደስን የእግዚአብሄር ልጆች ነን (ዘፍጥረት 14፡1-16) 
12. የእምነት ሕይወት የመተባበር ጉዳይ ነው (ዘፍጥረት 14፡1-24) 
13. አብርሃም ስጋን በመከተል ፋንታ እግዚአብሄርን ተከተለ (ዘፍጥረት 14፡17-24; 15:1)
14. ቁሳዊ ሐብቶችን የተወው የአብርሃም እምነት (ዘፍጥረት 14፡17-24; 15:1) 
15. አብርሃም በትክክል ታላቅ ሰው ነበር (ዘፍጥረት 14፡17-24) 
16. እግዚአብሄርን ከዓለም አስበልጣችሁ ውደዱት (ዘፍጥረት 15፡1) 
17. ከአብርሃም እምነት ጋር ተመሳሳይ የሆነ እምነት (ዘፍጥረት 15፡1-6)
18. አብርሃም ከእግዚአብሄር የተቀበለው ጽድቅ (ዘፍጥረት 15፡1-7) 
19. ልባችሁን ከቁሳዊ ስስት ማራቅ አለባችሁ (ዘፍጥረት 15፡1-7)
20. አብርሃም የነበረው እምነት ይኑራችሁ (ዘፍጥረት 15፡1-21) 
21. በእግዚአብሄር ቃል የሆነው የደህንነት ዘር (ዘፍጥረት 15፡3-11) 

ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
Bajar Libro Electronico
PDF EPUB
Libro Impreso Gratis
Agregar libros al Carrito