Search

LIBROS IMPRESOS,
ELECTRÓNICOS Y EN AUDIO GRATIS

Génesis

Amhárico 24

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅲ) - አሁን ውጥንቅጥ፤ ባዶነት ወይም ጨለማ የለም (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928231201 | Páginas 386

Descargue eBooks y audiolibros GRATIS

Elija su formato de archivo preferido y descárguelo de forma segura en su dispositivo móvil, PC o tableta para leer y escuchar las colecciones de sermones en cualquier momento y lugar. Todos los eBooks y audiolibros son completamente gratuitos.

Puede escuchar el audiolibro a través del reproductor de abajo. 🔻
Tenga un libro en rústica
Compre un libro en rústica en Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

1. እግዚአብሄር የሰማያት ከዋክብቶች አድርጎ አበጅቶናል (ዘፍጥረት 1፡14-19) 
2. የሰንበት ቀን እግዚአብሄር ሐጢያቶቻችንን በሙሉ ያስወገደበትን በረከት ያመለክታል (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
3. እግዚአብሄር ዩኒቨርስንና በውስጡ ያሉትን ነገሮች ሁሉ ከፈጠረ በኋላ ያረፈበት ሰባተኛው ቀን (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
4. እግዚአብሄር ሰባተኛውን ቀንባረከው፤ ቀደሰውም (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
5. እግዚአብሄር ለሰው ዘር እውነተኛ ዕረፍትን ሰጥቶዋል (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
6. እግዚአብሄር እንዴት አበጀን? (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
7. የተታለልነው በምንድነው? (ዘፍጥረት 3፡1-7) 
8. በማናቸውም ሰው ሰራሽ ሐይማኖታዊ እምነት ፈጽሞ ከሐጢያት መዳን አንችልም (ዘፍጥረት 4፡1-4) 
9. በስርየት መስዋዕት ውስጥ ዘላለማዊው ደህንነት አስቀድሞ ተገልጦዋል (ዘፍጥረት 4፡1-4) 
10. የመንፈሳዊ መስዋዕትና የስጋዊ መስዋዕት ተቃርኖ (ዘፍጥረት 4፡1-5) 
11. በቃሉ ላይ ተመስርተን በእግዚአብሄር ልናምን ይገባናል (ዘፍጥረት 4፡1-5) 
12. እረኞች ሆነን እንኑር (ዘፍጥረት 4፡1-5) 
13. የዓለምን ሐጢያቶች መደምሰስ የቻለው ብቸኛው ፍጹም ማስተሰርያ ኢየሱስ ክርስቶስ ነበር (ዘፍጥረት 4፡1-7) 
14. ልቦቻችንን ከእግዚአብሄር ጽድቅ ጋር ማቆራኘት አለብን (ዘፍጥረት 4፡1-7) 
15. በእግዚአብሄር ፊት አቤል ማነው? ቃየንስ ማነው? (ዘፍጥረት 4፡1-24) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
Más
The New Life Mission

Participe en nuestra encuesta

¿Cómo se enteró de nosotros?