Search

EBOOKS Y AUDIOLIBROS GRATUITOS

El Evangelio según Juan

Amhárico 40

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅷ) - የተባረከ ሕይወት የሰጠን ጌታ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230020 | Páginas 286

Descargue eBooks y audiolibros GRATIS

Elija su formato de archivo preferido y descárguelo de forma segura en su dispositivo móvil, PC o tableta para leer y escuchar las colecciones de sermones en cualquier momento y lugar. Todos los eBooks y audiolibros son completamente gratuitos.

Puede escuchar el audiolibro a través del reproductor de abajo. 🔻
Tenga un libro en rústica
Compre un libro en rústica en Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. ክብራማውን ሕይወት ተስፋ በማድረግ ኑሩ (ዮሐንስ 17፡4-8) 
2. የጌታ ጸሎት የመጨረሻው ጥያቄው (ዮሐንስ 17፡1-8) 
3. ኢየሱስን ማሳደድ ትልቅ ነገር እንደሆነ አደርጋችሁ አትቁጠሩት (ዮሐንስ 18፡12-24) 
4. ኢየሱስ አዳኝና ንጉሣችን (ዮሐንስ 18፡25-40) 
5. የእግዚአብሄርን እውነት አሰላስሉ (ዮሐንስ 18፡28-40) 
6. እንደ ይሁዳ አትኑሩ (ዮሐንስ 18፡1-14) 
7. የትንሣኤው እምነት ይኑራችሁ (ዮሐንስ 19፡38-20፡31) 
8. ጌታ ያሳየንን ፍቅር እወቁና በእርሱም እመኑ (ዮሐንስ 19፡1-11) 
9. ኢየሱስን የሚቃወሙ የሐሰት እምነቶች (ዮሐንስ 19፡12-37) 
10. ጻድቃን አዲስ ሕይወት አላቸው (ዮሐንስ 20፡11-31) 
11. በተነሳው ኢየሱስ እመኑ (ዮሐንስ 20፡19-31) 
12. ኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ ተስፋ ሰጥቶናል (ዮሐንስ 20፡19-23) 
13. ጌታ ይወደናል (ዮሐንስ 21፡1-20) 
 
‹‹እግዚአብሄርን ያየው አንድ ስንኳ የለም፤ በአባቱ ዕቅፍ ያለው አንድ ልጁ እርሱ ተረከው›› ተብሎ ተጽፎዋል፡፡ (ዮሐንስ 1፡18)
ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንደምን ፍጹም አድርጎ ገለጠልን! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል እንዴት ያለ ፍጹም የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት አማካይነት ደህንነታችንን በማግኘታችን ፈጽሞ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6)
Más
The New Life Mission

Participe en nuestra encuesta

¿Cómo se enteró de nosotros?