Search

EBOOKS Y AUDIOLIBROS GRATUITOS

El Evangelio según Lucas

Amhárico 45

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅱ) - መንፈሳዊው ሕይወት ምንድነው?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230143 | Páginas 313

Descargue eBooks y audiolibros GRATIS

Elija su formato de archivo preferido y descárguelo de forma segura en su dispositivo móvil, PC o tableta para leer y escuchar las colecciones de sermones en cualquier momento y lugar. Todos los eBooks y audiolibros son completamente gratuitos.

Puede escuchar el audiolibro a través del reproductor de abajo. 🔻
Tenga un libro en rústica
Compre un libro en rústica en Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. የማርያምን እምነት በቅርበት ተመልከቱት (ሉቃስ 1፡26-38) 
2. የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ለመፈጸም የተላከው አጥማቂው ዮሐንስ (ሉቃስ 1፡57-80)
3. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የሚያምኑ አማኞች ሰማይን የራሳቸው ያደርጉታል (ሉቃስ 1፡24-38)
4. እግዚአብሄር ለደህንነታችን ያዘጋጃቸው ኢየሱስና አጥማቂው ዮሐንስ (ሉቃስ 1፡123)
5. የጌታን ጽድቅ ተከተሉ (ሉቃስ 1፡1-25) 
6. የምስኪኖች አዳኝ የሆነው ኢየሱስ (ሉቃስ 1፡1-17) 
7. አጥማቂው ዮሐንስ (ሉቃስ 1፡1-16) 
8. እግዚአብሄር ደህንነታችንን አስቀድሞ አቀደ (ሉቃስ 1፡24-38) 
9. በእግዚአብሄር ቃል አማካይነት የኢየሱስን ጽድቅ በትክክል ማወቅና ማመን አለብን (ሉቃስ 1፡39-55) 
10. ከእግዚአብሄር ጋር መመላለስ ማለት ምን ማለት ነው? (ሉቃስ 2፡40-52) 
11. ራሳችሁን እንደ ሐጢያተኛ ተቀበሉ ከዚያም… (ሉቃስ 3፡1-17) 
12. ኢየሱስ አምላክ መሆኑን በማወቅ ታምናላችሁን? (ሉቃስ 4፡16-30) 
13. ጌታ የሰጠው ደህንነት ወሰን የለሽ ነው (ሉቃስ 5፡1-11) 
14. ሐጢያተኞችን ከሐጢያት ያዳነው ኢየሱስ (ሉቃስ 5፡27-32) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
Más
The New Life Mission

Participe en nuestra encuesta

¿Cómo se enteró de nosotros?