Search

BUKU ELEKTRONIK DAN BUKU AUDIO GRATIS

Injil Menurut Yohanes

Amharic 19

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅱ) - አንድያ ልጅ በሆነው በኢየሱስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928210008 | Halaman 358

Unduh buku elektronik dan buku audio GRATIS

Pilih format file yang Anda inginkan dan unduh dengan aman ke perangkat seluler, PC, atau tablet Anda untuk membaca dan mendengarkan kumpulan khotbah kapan saja dan di mana saja. Semua buku elektronik dan buku audio sepenuhnya gratis.

Anda dapat mendengarkan buku audio melalui pemutar di bawah ini. 🔻
Miliki buku cetak
Beli buku cetak di Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም

ምዕራፍ 3
1. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን ዳግመኛ መወለድ አለብን (ዮሐንስ 3፡1-15) 
2. ጌታችን እኛን ከዓለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ዓለም መጣ (ዮሐንስ 3፡14-21) 
3. በእግዚአብሄር ፊት ማመን ያለብን በምንድነው? (ዮሐንስ 3:21) 
4. አምላካችን እውነተኛ ዘላለማዊ ሕይወት የሰጠን ጌታ ነው (ዮሐንስ 3:35-36) 

ምዕራፍ 4
1. ችግሮቻችንን ሁሉ የሚፈታ ጌታ (ዮሐንስ 4:3-19) 
2. ልቦቻችን እርካታን የሚያገኙት በምንድነው? (ዮሐንስ 4:10-24) 
3. አንድን ሰው ፈጽሞ እንዳይጠማ የሚያደርገው የሕይወት ውሃ (ዮሐንስ 4፡13-26፤ ዮሐንስ 4፡39-42) 
4. ለመንፈሳዊ መነቃቃታችን የሚያስፈልገን እምነት ምን ዓይነት ነው? (ዮሐንስ 4፡19-26) 
5. የኢየሱስ ቃል የእግዚአብሄር ቃል ነው (ዮሐንስ 4፡46-54) 

ምዕራፍ 5
1. በጭራሽ ወደ ይሁዲነት መመለስ አይገባንም (ዮሐንስ 5፡10-29) 
2. ጌታ የቤተ ሳይዳን መጥመቂያ ጎበኘ (ዮሐንስ 5፡1-9) 

ምዕራፍ 6
1. ለዘላለም ሕይወት ለሚኖር መብል ሥሩ (ዮሐንስ 6፡16-40) 
 
በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር 
 
እንዲህ ተብሎ ተጽፎዋል፡- ‹‹መቼም ቢሆን እግዚአብሄርን የያው አንድ ስንኳ የለም፡፡ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጅ እርሱ ተረከው፡፡›› (ዮሐንስ 1፡18) 
ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንዴት ፍጹም አድርጎ ገለጠው! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ምንኛ ፍጹም የሆነ የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት ደህንነታችንን በማግኘታችን በጭራሽ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6) 
ሁላችሁም የእግዚአብሄርን ፍቅር በገለጠው በኢየሱስ ክርስቶስ እንድታምኑ፣ በእርሱ ፍቅር ላይ ያላችሁን እምነትም በልባችሁ ውስጥ እንድታኖሩና በየቀኑም ይህንን ፍቅር ለማስፋፋት እንድትኖሩ እመኛለሁ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል አማካይነት ከእግዚአብሄር ጋር ተገናኝታችሁ የሐጢያት ስርየትን በረከት እንድታገኙ እመኛለሁ፡፡ 
Lebih
The New Life Mission

Bagaimana Anda mengetahui tentang kami?

Bagaimana Anda mengetahui tentang kami?