Search

BUKU ELEKTRONIK DAN BUKU AUDIO GRATIS

Injil Menurut Yohanes

Amharic 40

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅷ) - የተባረከ ሕይወት የሰጠን ጌታ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230020 | Halaman 286

Unduh buku elektronik dan buku audio GRATIS

Pilih format file yang Anda inginkan dan unduh dengan aman ke perangkat seluler, PC, atau tablet Anda untuk membaca dan mendengarkan kumpulan khotbah kapan saja dan di mana saja. Semua buku elektronik dan buku audio sepenuhnya gratis.

Anda dapat mendengarkan buku audio melalui pemutar di bawah ini. 🔻
Miliki buku cetak
Beli buku cetak di Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. ክብራማውን ሕይወት ተስፋ በማድረግ ኑሩ (ዮሐንስ 17፡4-8) 
2. የጌታ ጸሎት የመጨረሻው ጥያቄው (ዮሐንስ 17፡1-8) 
3. ኢየሱስን ማሳደድ ትልቅ ነገር እንደሆነ አደርጋችሁ አትቁጠሩት (ዮሐንስ 18፡12-24) 
4. ኢየሱስ አዳኝና ንጉሣችን (ዮሐንስ 18፡25-40) 
5. የእግዚአብሄርን እውነት አሰላስሉ (ዮሐንስ 18፡28-40) 
6. እንደ ይሁዳ አትኑሩ (ዮሐንስ 18፡1-14) 
7. የትንሣኤው እምነት ይኑራችሁ (ዮሐንስ 19፡38-20፡31) 
8. ጌታ ያሳየንን ፍቅር እወቁና በእርሱም እመኑ (ዮሐንስ 19፡1-11) 
9. ኢየሱስን የሚቃወሙ የሐሰት እምነቶች (ዮሐንስ 19፡12-37) 
10. ጻድቃን አዲስ ሕይወት አላቸው (ዮሐንስ 20፡11-31) 
11. በተነሳው ኢየሱስ እመኑ (ዮሐንስ 20፡19-31) 
12. ኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ ተስፋ ሰጥቶናል (ዮሐንስ 20፡19-23) 
13. ጌታ ይወደናል (ዮሐንስ 21፡1-20) 
 
‹‹እግዚአብሄርን ያየው አንድ ስንኳ የለም፤ በአባቱ ዕቅፍ ያለው አንድ ልጁ እርሱ ተረከው›› ተብሎ ተጽፎዋል፡፡ (ዮሐንስ 1፡18)
ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንደምን ፍጹም አድርጎ ገለጠልን! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል እንዴት ያለ ፍጹም የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት አማካይነት ደህንነታችንን በማግኘታችን ፈጽሞ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6)
Lebih
The New Life Mission

Bagaimana Anda mengetahui tentang kami?

Bagaimana Anda mengetahui tentang kami?