Search

EBOOK E AUDIOLIBRI GRATUITI

L'Epistola di Paolo Apostolo ai Galati

Amarico 17

በገላትያ ላይ የተሰጡ ስብከቶች - ከ ስጋዊ ግርዘት ወደ ንስሐ ትምህርት (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928209804 | Pages 415

Scarica eBook e audiolibri GRATUITI

Scegli il formato file preferito e scaricalo in modo sicuro sul tuo dispositivo mobile, PC o tablet per leggere e ascoltare le raccolte di sermoni in qualsiasi momento e ovunque. Tutti gli eBook e audiolibri sono completamente gratuiti.

Puoi ascoltare l'audiolibro tramite il lettore qui sotto. 🔻
Possiedi un libro in brossura
Acquista un libro in brossura su Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 4
1. እኛ ፈጽሞ ሞትን የማንቀምስ በዘላለም ሕይወት የምንደሰት ሰዎች ነን (ገላትያ 4፡1-11) 
2. እናንተና እኔ አብርሃም የነበረው ያንኑ ዓይነት እምነት አለን? (ገላትያ 4፡12-31) 
3. ደግማችሁ ወደ ደካማዎቹና ወደተናቁት የዓለም ነገሮች አትመለሱ (ገላትያ 4፡1-11) 
4. እኛ የእግዚአብሄር ወራሾች ነን (ገላትያ 4፡1-11) 

ምዕራፍ 5
1. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ታምናችሁ በክርስቶስ ኑሩ (ገላትያ 5፡1-16) 
2. በፍቅር የሚሰራው እምነት ያለው ውጤት (ገላትያ 5፡1-6) 
3. በመንፈስ ቅዱስ መሻቶች መሰረት ኑሩ (ገላትያ 5፡7-26) 
4. የመንፈስ ቅዱስ መሻቶችና የሥጋ መሻቶች (ገላትያ 5፡13-26) 
5. በመንፈስ ቅዱስ መሻት ተመላለሱ (ገላትያ 5፡16-26) 
6. የመንፈስ ቅዱስ ፍሬ (ገላትያ 5፡15-26) 
7. ለከንቱ ክብር አትኑሩ፤ ነገር ግን የእግዚአብሄርን መንግሥት ክብር ፈልጉ (ገላትያ 5፡16-26) 

ምዕራፍ 6
1. የእግዚአብሄርን መልካም ሥራዎች ሁሉ አካፈሉ (ገላትያ 6:1-10) 
2. እኛ ራሳችን ስህተት መሆኑን ተገንዝበን የንስሐ ጸሎቶችን እምነት መጣል አለብን (ገላትያ 6:1-10) 
3. አንዳችን የሌላችንን ሸክም በመሸከም ጌታን እናገልግል (ገላትያ 6:1-10) 
4. ጌታ ያዳነን በመስቀል ላይ ባፈሰሰው በደሙ ብቻ ሳይሆን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌልም ነው (ገላትያ 6:11-18) 
5. የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ትክክለኛ በሆነ መረዳት እንስበክ (ገላትያ 6:17-18) 
 
የዘመኑ ክርስትና ተራ ወደሆነ የአለም ሐይማኖት ተለውጦዋል፡፡ ዛሬ አብዛኞቹ ክርስቲያኖች በመንፈሳዊ እምነት ዳግም ስላልተወለዱ ሐጢያተኞች ሆነው ይኖራሉ፡፡ ይህ የሆነበት ምክንያት እስከ አሁን ድረስ የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ሳያውቁ በክርስቲያን ትምህርቶች ላይ ስለተደገፉ ነው፡፡
ስለዚህ የግርዘት አቀንቃኞችን መንፈሳዊ ስህተቶች የምታውቁበትና ከዚህ እምነት የምትርቁበት ጊዜው አሁን ነው፡፡ የንስሐ ጸሎትን ተቃርኖዎች ልታውቁ ያስፈልጋችኋል፡፡ ከመቼውም ጊዜ በላይ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ጸንታችሁ የምትቆሙበት ጊዜ አሁን ነው፡፡
እስከ አሁን ድረስ በዚህ በእውነተኛው ወንጌል ካላመናችሁ አሁኑኑ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ወደ እኛ በመጣው አዳኛችን ልታምኑ ይገባችኋል፡፡ አሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እውነት በሚያምነው እምነት ሙሉ ክርስቲያኖች ልትሆኑ ይገባል፡፡
Di Più
Libro Stampato Gratuito
Aggiungi questo libro al carrello
The New Life Mission

Partecipa al nostro sondaggio

Come hai saputo di noi?