Search

EBOOK E AUDIOLIBRI GRATUITI

Il Vangelo Secondo Giovanni

Amarico 20

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅲ) - ስጋዬን ብሉ ደሜንም ጠጡ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230426 | Pages 316

Scarica eBook e audiolibri GRATUITI

Scegli il formato file preferito e scaricalo in modo sicuro sul tuo dispositivo mobile, PC o tablet per leggere e ascoltare le raccolte di sermoni in qualsiasi momento e ovunque. Tutti gli eBook e audiolibri sono completamente gratuiti.

Puoi ascoltare l'audiolibro tramite il lettore qui sotto. 🔻
Possiedi un libro in brossura
Acquista un libro in brossura su Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. እነዚህ ጥቂት እንጀራዎችና ዓሣ ለብዙ ሕዝብ ምን ይጠቅማሉ? (ዮሐንስ 6፡1-15) 
2. እግዚአብሄር በሾመው በእርሱ ማመን የእግዚአብሄር ሥራ ነው (ዮሐንስ 6፡16-29) 
3. ለዘላለም ሕይወት ለሚኖር መብል እንሰራለን (ዮሐንስ 6፡16-40) 
4. በመንፈስ መኖር (ዮሐንስ 6፡26-40) 
5. በዚህ ምድር ላይ ለማይጠፋ መብል ሥሩ (ዮሐንስ 6፡26-59) 
6. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን ከሰማይ የወረደውን እንጀራ ልንበላ ይገባናል (ዮሐንስ 6፡28-58) 
7. የሕይወት እንጀራችን የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ (ዮሐንስ 6፡41-51) 
8. የኢየሱስን ስጋ መብላት የምንችለው እንዴት ነው? (ዮሐንስ 6፡41-59) 
9. ከሰማይ የመጣውን ኢየሱስን በልባችሁ ውስጥ አዳኛችሁ አድርጋችሁ እመኑት (ዮሐንስ 6፡41-51) 
10. ኢየሱስ እውነተኛውን የዘላለም ሕይወት ሰጥቶናል! (ዮሐንስ 6፡47-51) 
11. ቅዱስ ቁርባንን እንዴት በትክክለኛ እምነት እንደምትሳተፉ (ዮሐንስ 6፡52-59) 
12. የሕይወትን እንጀራ የሰጠን ኢየሱስ (ዮሐንስ 6፡54-63) 
13. የኢየሱስን ስጋና ደም ለቤተሰብ አባሎቻችሁ ልትሰብኩ ይገባችኋል (ዮሐንስ 6፡51-56) 
14. መኖር የሚገባን ለምንድነው? (ዮሐንስ 6፡63-69) 
15. ትክክለኛ የእውነት ዕውቀት ሊኖረን ይገባል (ዮሐንስ 6፡60-71) 
 
ኢየሱስ ክርስቶስ በገዛ ስጋውና ደሙ አማካይነት የዘላለምን ሕይወት ሰጥቶናል፡፡ 
 
ቤተክርስቲያን ኢየሱስ ክርስቶስ ያዘዛቸውን ሁለት ስርዓቶች ትጠብቃለች፡፡ አንዱ ጥምቀት ሲሆን ሌላው ቅዱሰ ቁርባን ነው፡፡ እኛ በቁርባን የምንሳተፈው ለዚህ ወንጌል መታሰቢያነት በሕብሰቱና በወይኑ አማካይነት የተገለጠውን የወንጌል እውነት ለማሰብ ነው፡፡
በቅዱስ ቁርባን ስርዓት ውስጥ የኢየሱስን ስጋ በማስታወስ ሕብስቱን እንበላለን፤ የደሙ ምልክት የሆነውንም ወይን እንጠጣለን፡፡ ስለዚህ የቅዱስ ቁርባን እውነተኛ ትርጉም ኢየሱስ በጥምቀቱና በመስቀል ላይ ሞቱ አማካይነት ከዓለም ሐጢያቶች ያዳነን በመሆኑ እውነት ላይ ያለንን እምነታችንን ያጠነክርልናል፡፡ 
ሆኖም ችግሩ አብዛኞቹ ክርስቲያኖች በቅዱስ ቁርባን ውስጥ የሚሳተፉት ኢየሱስ ‹‹ስጋዬ እውነተኛ መብል ነው፤ ደሜም እውነተኛ መጠጥ ነው›› (ዮሐንስ 6፡55) ሲል ምን ማለቱ እንደሆነ ሳያውቁ ለይምሰል ብቻ መሆኑ ነው፡፡ ስለዚህ እኛ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ውስጥ ኢየሱስ ስጋውን እንድንበላና ደሙን እንድንጠጣ በሰጠው ትዕዛዝ ትርጉም ላይ እንደገና ትኩረት ማድረግ አለብን፡፡ በእርሱም ማመን ይገባናል፡፡ 
Di Più
The New Life Mission

Partecipa al nostro sondaggio

Come hai saputo di noi?