Search

EBOOK E AUDIOLIBRI GRATUITI

Il Vangelo Secondo Matteo

Amarico 32

በማቴዎስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅵ) - ምርጥ ሕይወት የተሰጣቸው እነማን ናቸው?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238422 | Pages 275

Scarica eBook e audiolibri GRATUITI

Scegli il formato file preferito e scaricalo in modo sicuro sul tuo dispositivo mobile, PC o tablet per leggere e ascoltare le raccolte di sermoni in qualsiasi momento e ovunque. Tutti gli eBook e audiolibri sono completamente gratuiti.

Puoi ascoltare l'audiolibro tramite il lettore qui sotto. 🔻
Possiedi un libro in brossura
Acquista un libro in brossura su Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 25
1. እነዚያ ጻድቃን የሚነቁበትና ወንጌልን የሚያሰራጩበት ጊዜው አሁን ነው (ማቴዎስ 25፡1-12) 
2. በእርሱ ቀኝ የሚቆሙት ሰዎች (ማቴዎስ 25፡31-46) 
3. በጌታ ቤተክርስቲያን ውስጥ ላሉ ጻድቃኖች የተደረገው ለጌታ የተደረገ ነው (ማቴዎስ 25፡31-46) 
4. በእግዚአብሄር አምሳል ላሉ ሰዎች የተሠራ ሥራ በእርግጥ ለአምላክ የተደረገ ነው (ማቴዎስ 25፡31-46) 
5. ወንጌልን መስበክ ግዴታችን ነው (ማቴዎስ 25፡31-46) 

ምዕራፍ 26
1. በአልባስጥሮስ ብልቃጥ ውስጥ ያለውን ሽቱ ለጌታ ስጡ (ማቴዎስ 26፡1-29) 
2. ክብር የሆነውን ጌታን የማገልገል ሥራ ሥሩ (ማቴዎስ 26፡6-13) 
3. እግዚአብሄር የሰጠውን የውሃና የመንፈስ ወንጌል በትጋት አገልግሉ (ማቴዎስ 26፡20-29) 
4. የአዲስ ኪዳን ደም (ማቴዎስ 26፡26-28) 
5. ያለንን ሁሉ ለወንጌል እንጠቀም (ማቴዎስ 26፡17-29) 

ምዕራፍ 27
1. የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ተቀደደ (ማቴዎስ 27፡45-54) 
 
ምዕራፍ 28
1. የደቀ መዝሙርነት ሕይወት (ማቴዎስ 28፡11-20) 
2. ‹‹እነሆ እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ›› (ማቴዎስ 28፡16-20) 
3. ፈራጅ ሆኖ የሚመጣው ጌታ (ማቴዎስ 28፡16-20) 
 
እኛ እያሰራጨነው ባለነው የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል በማመን ዳግም የተወለዱ በርካታ አዳዲስ ክርስቲያኖች በመላው አለም አሉ፡፡ እኛ በእርግጥም ለእነርሱ የሕይወት እንጀራን ልንመግብ እንናፍቃለን፡፡ ነገር ግን ከእኛ በጣም ርቀው ያሉ በመሆናቸው በእውነተኛው ወንጌል ከእነርሱ ጋር ሕብረት ማድረግ አስቸጋሪ ነው፡፡
ስለዚህ የእነዚህን የነገስታት ንጉስ የሆነው የኢየሱስ ክርስቶስ ሕዝቦች መንፈሳዊ ፍላጎቶች ለማሟላት ደራሲው በኢየሡስ ክርስቶስ ቃል በማመን የሐጢያቶቻቸውን ስርየት የተቀበሉ ሰዎች እምነታቸውን ለመከላከልና መንፈሳዊ ሕይወታቸውን ለመደገፍ ንጹሕ የሆነውን የእርሱን ቃል መመገብ እንዳለባቸው ይናገራል፡፡ በእነዚህ መጽሐፎች ውስጥ ያሉት ስብከቶች መንፈሳዊ ዕድገታቸውን ለማነጽ ሲባል ዳግም የተወለዱትን የሚመግቡ ትኩስ የሕይወት እንጀራ ሆነው ተዘጋጅተዋል፡፡
እግዚአብሄር በቤተክርስቲያኑና በአገልጋዮቹ አማካይነት ይህንን የሕይወት እንጀራ በማቅረብ ይቀጥላል፡፡ የእግዚአብሄር በረከቶች ከውሃውና ከመንፈሱ ወንጌል ዳግም በተወለዱና ከእኛም ጋር በኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ መንፈሳዊ ሕብረት እንዲኖራቸው ከሚሹ ሰዎች ሁሉ ጋር ይሁኑ፡፡
Di Più
The New Life Mission

Partecipa al nostro sondaggio

Come hai saputo di noi?