Search

EBOOK E AUDIOLIBRI GRATUITI

La Preghiera del Signore

Amarico 33

በጌታ ጸሎት ላይ የተሰጡ ስብከቶች - የጌታ ጸሎት፡ የተሳሳቱ አተረጓጎሞችና እውነቱ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238484 | Pages 238

Scarica eBook e audiolibri GRATUITI

Scegli il formato file preferito e scaricalo in modo sicuro sul tuo dispositivo mobile, PC o tablet per leggere e ascoltare le raccolte di sermoni in qualsiasi momento e ovunque. Tutti gli eBook e audiolibri sono completamente gratuiti.

Puoi ascoltare l'audiolibro tramite il lettore qui sotto. 🔻
Possiedi un libro in brossura
Acquista un libro in brossura su Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጻፈው የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ምንድነው? (ማቴዎስ 3፡13-17) 
2. ‹‹በሰማያት የምትኖር አባታችን ሆይ ስምህ ይቀደስ›› (ማቴዎስ 6፡9) 
3. በዚህ ምድር ላይ የእግዚአብሄርን መንግሥት የሚገነቡ ሠራተኞች (ማቴዎስ 6፡10) 
4. ‹‹የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን›› (ማቴዎስ 6፡11) 
5. እርስ በርስ ድክመቶቻችሁን ይቅር ተባባሉ (ማቴዎስ 6፡12) 
6. የስጋን መሻቶች ብቻ የሚከተል ሕይወት ልንኖር አይገባንም (ማቴዎስ 6፡13) 
7. እንዲህ ካለው ክፉ ነገር መዳን እንጂ በውስጡ መውደቅ አይገባንም (ማቴዎስ 6፡13) 
8. የሺህው ዓመት መንግሥት ጻድቃንን ይጠብቃቸዋል (ማቴዎስ 6፡10) 
 
የጌታን ጸሎት በትክክል ለመተርጎም በመጀመሪያ ጌታ የነገረንን የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል በትክክል ማስተዋል አለብን፡፡ የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ስናምን ብቻ ሳይሆን በልቦቻችን ስናምነው በውስጣችን እውነት ይኖራል፡፡ የምናምንበት እውነተኛው ወንጌል እስከ አሁን ድረስ መርቶናል፡፡ ስለዚህ በጌታ ጸሎት ውስጥ ጌታ ከእኛ የሚፈልገውን የታመነ ሕይወት መኖር እንችላለን፡፡
Di Più

Libri correlati a questo titolo

The New Life Mission

Partecipa al nostro sondaggio

Come hai saputo di noi?