Search

EBOOK E AUDIOLIBRI GRATUITI

Il Vangelo Secondo Giovanni

Amarico 39

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅶ) - ለጠፉት በጎች (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230013 | Pages 289

Scarica eBook e audiolibri GRATUITI

Scegli il formato file preferito e scaricalo in modo sicuro sul tuo dispositivo mobile, PC o tablet per leggere e ascoltare le raccolte di sermoni in qualsiasi momento e ovunque. Tutti gli eBook e audiolibri sono completamente gratuiti.

Puoi ascoltare l'audiolibro tramite il lettore qui sotto. 🔻
Possiedi un libro in brossura
Acquista un libro in brossura su Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. ጌታ ቀድሞውኑም ሐጢያቶቻችንን በሙሉ ማንጻቱን እናውቅ ዘንድ ለማድረግ! (ዮሐንስ 13፡1-17) 
2. ገንዘባችሁን ለሚረባ ዓላማ አውሉት (ዮሐንስ 12፡1-8) 
3. እምነታችሁ ወዳጅ ከሆነው ኢየሱስ ጋር ይተባበር (ዮሐንስ 14፡1-14) 
4. ጌታን የሚወድ ሁሉ በልቡ ውስጥ ሰላም አለው (ዮሐንስ 14፡15-31) 
5. በጸሎት አማካይነት ሐይላችንን እናድሳለን (ዮሐንስ 14፡6-14) 
6. በእግዚአብሄር የሚያምን እምነት ሁሉ እውነተኛ ነው (ዮሐንስ 14፡1-10) 
7. እኛ የጌታ ወዳጆች ሆነናል (ዮሐንስ 15፡11-17) 
8. ጌታን የምትወዱና ትዕዛዛቶቹን የምትጠብቁ ከሆነ በደስታ ትሞላላችሁ (ዮሐንስ 15፡1-17) 
9. ጌታ እውነተኛ የወይን ግንድ ነው፤ እኛም ቅርንጫፎች ነን (ዮሐንስ 15፡1-10) 
10. በእምነት ሕይወታችን ፍሬ እናፍራ (ዮሐንስ 15፡1-9) 
11. ስለ እውነተኛው የእምነት ሕይወት የእግዚአብሄር ትምህርት (ዮሐንስ 15፡1-12) 
12. በጌታ ላይ ተደገፉ (ዮሐንስ 16፡1-21) 
 
እግዚአብሄር ሊያደርግልን የሚፈልገው ነገር ቢኖር በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል አማካይነት ዳግም እንድንወለድ በማድረግ የእርሱ ልጆች ማድረግ ነው፡፡ እኛ ሰዎች በመጀመሪያ የእግዚአብሄር ፍጡራን ሆነን ተወልደናል፡፡ ነገር ግን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የሐጢያቶቻችንን ስርይ ብንቀበል የእግዚአብሄር ልጆች ሆነን ዳግም እንወለዳለን፡፡ ይህ ማለት ጌታችን መጥጦ ሐጢያታችንን በሙሉ ካነጻ በኋላ ዕውሮች የነበርን ሰዎች አሁን አይናችን በርቶዋል፡፡
Di Più
The New Life Mission

Partecipa al nostro sondaggio

Come hai saputo di noi?