Search

EBOOK E AUDIOLIBRI GRATUITI

Il Vangelo Secondo Marco

Amarico 41

በማርቆስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - ለማመንና ለመስበከ ምን ያህል መጣር ይገባናል?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230037 | Pages 357

Scarica eBook e audiolibri GRATUITI

Scegli il formato file preferito e scaricalo in modo sicuro sul tuo dispositivo mobile, PC o tablet per leggere e ascoltare le raccolte di sermoni in qualsiasi momento e ovunque. Tutti gli eBook e audiolibri sono completamente gratuiti.

Puoi ascoltare l'audiolibro tramite il lettore qui sotto. 🔻
Possiedi un libro in brossura
Acquista un libro in brossura su Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. የአጥማቂውን ዮሐንስ አገልግሎት ታውቃላችሁን? (ማርቆስ 1፡1-11) 
2. ከተራ ሰዎች የተለየ ሕይወት የሚመሩ ሰዎች (ማርቆስ 1፡1-11) 
3. ስጋዊ አስተሳሰቦችን እንጣልና የእግዚአብሄር ቃል እንደሚመራን እንኑር (ማርቆስ 2፡23-3፡6) 
4. የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ መደምሰስ የሚችለው ኢየሱስ (ማርቆስ 2፡1-12) 
5. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የልባችሁን ሐጢያቶች ፍቱ (ማርቆስ 2፡1-12) 
6. በእግዚአብሄር በመታመን እምነታችሁን ኑሩ (ማርቆስ 2፡13-22) 
7. እውነተኛውን ወንጌል ለማመን እምቢተኞች በመሆን መንፈስ ቅዱስን አትሳደቡ (ማርቆስ 3፡7-30) 
8. መልካሙ መሬት ምን ዓይነት ልብ ነው? (ማርቆስ 4፡10-20) 
9. ልባችሁ በመንገድ ዳር እንዳለው መሬት ነውን? (ማርቆስ 4፡1-9) 
10. የእግዚአብሄር መንግስት በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ተፈጽማለች (ማርቆስ 4፡21-32) 
11. እምነታችንን እስከ መጨረሻው ቀን ድረስ እንኑረው (ማርቆስ 4፡35-41) 
12. በፍትወቱ ለጥፋት የተረገመው ጎስቋላ ሰው ዳነ (ማርቆስ 5፡1-20) 
13. በጌታ ብቻ የሚያምኑ ሰዎች (ማርቆስ 5፡25-43) 
14. ድንግል ማርያምን ጣዖት አታድርጓት (ማርቆስ 6፡1-6) 
15. እግዚአብሄር ከበቂ በላይ አድኖናል (ማርቆስ 6፡34-44) 
 
የማርቆስ ወንጌል ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሄር ልጅና ራሱም አምላክ እንደሆነ ይመሰክራል፡፡ እርሱ አዳኛችን እንደሆነም ይመሰክራል፡፡ ስለዚህ የማርቆስ ወንጌል ጸሐፊ እርሱ አምላክና አዳኛችን እንደሆነ በመመስከር ኢየሱስን በሐይል ይመሰክረዋል፡፡ እኔም በተቻለ መጠን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ተመርኩዤ በማርቆስ ወንጌል ውስጥ የተገለጠውን ይህንን ኢየሱስ ክርስቶስን ልመሰክር የምወደው ለዚህ ነው፡፡ የክርስትና አስኳል እውነት የሚገኘው በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ውስጥ እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ ኢየሱስ ኒቆዲሞስን ‹‹እውነት እውነት እልሃለሁ ሰው ከውሃና ከመንፈስ ዳግመኛ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሄር መንግስት ሊገባ አይችልም›› አለው፡፡ (ዮሐንስ 3፡5)
Di Più
The New Life Mission

Partecipa al nostro sondaggio

Come hai saputo di noi?