Search

EBOOK E AUDIOLIBRI GRATUITI

Il Vangelo Secondo Luca

Amarico 48

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (V) - እኛ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የምናምን አገልጋዮች ነን

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230167 | Pages 319

Scarica eBook e audiolibri GRATUITI

Scegli il formato file preferito e scaricalo in modo sicuro sul tuo dispositivo mobile, PC o tablet per leggere e ascoltare le raccolte di sermoni in qualsiasi momento e ovunque. Tutti gli eBook e audiolibri sono completamente gratuiti.

Puoi ascoltare l'audiolibro tramite il lettore qui sotto. 🔻
Possiedi un libro in brossura
Acquista un libro in brossura su Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. ወደ መስቀሉ መልዕክት የገባ ሁሉ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ያምናል (ሉቃስ 13:22-29) 
2. የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ብድራትን መመለስ ለማይችሉ ሰዎች ስበኩ (ሉቃስ 14:12-24) 
3. ራሳችንን በመካድ ብቻ የጌታ ደቀ መዛሙርት መሆን እንችላለን? (ሉቃስ 14:25-33) 
4. ጌታን መከተል የምትፈልጉ ከሆነ በመጀመሪያ አስሉና ከዚያም ተከተሉ (ሉቃስ 14:25-35) 
5. በራሳችሁ በመታመን ፋንታ በእግዚአብሄር ቃል እመኑ (ሉቃስ 14:31-35) 
6. የጠፉ ነፍሳት (ሉቃስ 15:1-10) 
7. ፍቅርንና ምህረትን ማሳየት የሚሻ ጌታ (ሉቃስ 15:1-32) 
8. እኛም እንደ አባካኙ ልጅ ነበርን (ሉቃስ 15:11-24) 
9. የራሳችንን ጽድቅ እንጣልና የእግዚአብሄርን ጽድቅ እንወቅ (ሉቃስ 15:11-32) 
10. ተስፋችን በዘላለማዊው መንግሥት ውስጥ ነው (ሉቃስ 16:1-13) 
11. በዓመጻ ገንዘብ ለራሳችሁ ወዳጆች አድርጉ (ሉቃስ 16:1-13) 
12. ፈጽሞ የማይለወጥ እውነተኛ ደህንነት (ሉቃስ 16:14-17) 
13. ከእንቅልፍ ለመነሣት ጊዜው አሁን ነው (ሉቃስ 16:19-25) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
Di Più
The New Life Mission

Partecipa al nostro sondaggio

Come hai saputo di noi?