Search

LIBRI STAMPATI GRATUITI,
eBOOKS E AUDIOLIBRI GRATUITI

Genesi

Amarico 51

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅳ) - አሁን ውጥንቅጥ፤ ባዶነት ወይም ጨለማ የለም (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928239436 | Pages 330

Scarica eBook e audiolibri GRATUITI

Scegli il formato file preferito e scaricalo in modo sicuro sul tuo dispositivo mobile, PC o tablet per leggere e ascoltare le raccolte di sermoni in qualsiasi momento e ovunque. Tutti gli eBook e audiolibri sono completamente gratuiti.

Puoi ascoltare l'audiolibro tramite il lettore qui sotto. 🔻
Possiedi un libro in brossura
Acquista un libro in brossura su Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም
1. ጌታ ጨለማውን ወደ ብርሃን ለውጦታል (ዘፍጥረት 1:1-5) 
2. በእግዚአብሄር ስራ ማመን አለብን (ዘፍጥረት 2:1-3) 
3. ብያኔያችን ነው ትክክል ወይስ እውነት ነው ትክክል; (ዘፍጥረት 2:1-25) 
4. ጉሙ የስጋን ፍላጎቶች የሚሻ ክፉ አስተሳሰብ ነው (ዘፍጥረት 2:4-6) 
5. እግዚአብሄር የመሰረታት ቤተክርስቲያን (ዘፍጥረት 2:18-25) 
6. ‹‹ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም›› (ዘፍጥረት 2:18-25) 
7. ከሐይማኖታዊ እምነት በመሸሽ እውነተኛ ደህንነትን መቀበል አለብን (ዘፍጥረት 3:1-10) 
8. የደህንነት ምልክት የኢየሱስ ጥምቀት ነው (ዘፍጥረት 3:1-24)
9. ሰማይ መግባት የሚቻለው በእግዚአብሄር ጽድቅ በማመን ብቻ ነው (ዘፍጥረት 3:1-24) 
10. ሉአላዊ በሆነው አምላክ ላይ የሚነሱ ሰዎች በእርግጠኝነት ወደ ሲዖል ይጣላሉ (ዘፍጥረት 3:1-24) 
11. እውነተኛውን የሐጢያቶች ስርየት ለመቀበል በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ማመን አለባችሁ (ዘፍጥረት 3:1-24) 
12. እውነተኛ የሐጢያቶች ስርየት ይህን የሚመስል ነገር ነውን; (ዘፍጥረት 3:1-24) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
Di Più
The New Life Mission

Partecipa al nostro sondaggio

Come hai saputo di noi?