Search

無料の本、電子ブック、
オーディオブック

使徒パウロのローマ人への手紙

アムハラ語 34

በሮሜ መጽሐፍ ላይ የተሰጠ ትንታኔ (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238491 | ページ 441

電子書籍とオーディオブックを無料でダウンロード

お好みのファイル形式を選択し、モバイル端末、PC、タブレットに安全にダウンロードして、説教集をいつでもどこでも読んだり聴いたりすることができます。すべての電子書籍とオーディオブックは完全無料です。

下記のプレーヤーでオーディオブックを聴くことができます。🔻
ペーパーバックを所有
Amazonでペーパーバックを購入
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. ጳውሎስ ለአሕዛብ የተላከ ሚሲዮናዊ (ሮሜ 1፡1-32) 
2. እግዚአብሄርን ለመቃወም ለተባበሩ ሰዎች (ሮሜ 2፡1-29) 
3. አይሁዶች ከአሕዛቦች የሚሻሉት በምንድነው? (ሮሜ 3፡1-31) 
4. የሰው ጽድቅ ምንም የሚያኩራራ አይደለም (ሮሜ 4፡1-25) 
5. ከእግዚአብሄር ጋር በጋራ (ሮሜ 5፡1-21) 
6. ከእንግዲህ ወዲህ በሐጢአት መቀጠል አንችልም (ሮሜ 6፡1-23) 
7. በሰው ላይ የሠለጠነው ሕግ (ሮሜ 7፡1-25) 
8. ኩነኔ የሌለባቸው ሰዎች (ሮሜ 8፡1-39) 
9. የሐዋርያው ጳውሎስ ጭንቀት የመጣው ከየት ነው? (ሮሜ 9፡1-33) 
 
የእግዚአብሄር ጽድቅ ጥርት ያለ ነው፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ በምንም ነገር ሊተካ አይችልም፡፡ ምክንያቱም የእርሱ ጽድቅ ከሰው ጽድቅ የተለየ ነውና፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ ምን እንደሆነ ማወቅ ያስፈልገናል፤ በእርሱም ማመን ያስፈልገናል፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ በዋናነት ከሰው ጽድቅ የተለየ ነው፡፡ የሰው ጽድቅ ልክ እንደ መርገም ጨርቅ ነው፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ ግን ለዘላለም እንደሚያበራ ክቡር ዕንቁ ነው፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ እያንዳንዱ ሐጢያተኛ የሚፈልገው ዘመናትን አልፎ የሚሄድ ነው፡፡
もっと見る
The New Life Mission

アンケートに答える

当サイトをどのようにお知りになりましたか?