Search

សៀវភៅអេឡិចត្រូនិចនិងសៀវភៅអូឌីយូឥតគិតថ្លៃ

ដំណឹងល្អរបស់លោកលូកា

អាម៉ារី 47

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅳ) - በሕይወታችሁ ውስጥ የጌታን ፈቃድ ለይታችሁ እወቁ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230150 | ទំព័រ 315

ទាញយកសៀវភៅអេឡិចត្រូនិច និងសៀវភៅសំឡេង ដោយឥតគិតថ្លៃ

ជ្រើសរើសទម្រង់ឯកសារដែលអ្នកចូលចិត្ត ហើយទាញយកដោយសុវត្ថិភាពទៅកាន់ទូរស័ព្ទ កុំព្យូទ័រ ឬថេប្លេតរបស់អ្នក ដើម្បីអាន និងស្តាប់ការប្រមូលផ្តុំធម្មទេសនាគ្រប់ពេលវេលា និងគ្រប់ទីកន្លែង។ សៀវភៅអេឡិចត្រូនិច និងសៀវភៅសំឡេងទាំងអស់គឺឥតគិតថ្លៃទាំងស្រុង។

អ្នកអាចស្តាប់សៀវភៅសំឡេងតាមរយៈកម្មវិធីចាក់ខាងក្រោម។ 🔻
មានសៀវភៅបោះពុម្ព
ទិញសៀវភៅបោះពុម្ពនៅលើ Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. በጌታ ፈቃድ መሠረት ያለ ማቋረጥ እሹ (ሉቃስ 11:1-13) 
2. ለምኑ፣ ፈልጉ፣ አንኳኳ (ሉቃስ 11:9-13) 
3. እናንተ መንፈሳዊ ፈሪሳውያን ወዮላችሁ! (ሉቃስ 11:43-54) 
4. በፈሪሳውያን እርሾ ሳይሆን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እመኑ (ሉቃስ 12:1-12) 
5. የእግዚአብሄርን መመሪያ ተቀበሉ (ሉቃስ 12:1-10) 
6. በልባቸው ባለጠጋ የሆኑም እንኳን በእርግጠኝነት በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ማመን አለባቸው (ሉቃስ 12:13-21) 
7. ተጠንቀቁ ከመጎምጀትም ተጠበቁ (ሉቃስ 12:13-21) 
8. ልባችሁን በመንፈሳዊ ነገሮች ላይ አኑሩና በእምነት ሥሩ (ሉቃስ 12:13-34) 
9. ጥረቶቻችሁን በመንፈሳዊ ሥራ ላይ አኑሩ (ሉቃስ 12:25-34) 
10. ለጌታ መመለስ የሚያዘጋጅ እምነት (ሉቃስ 12:35-40) 
11. መንፈሳዊውን ጦርነት እንዋጋ (ሉቃስ 12:49-53) 
12. የእግዚአብሄርን ሕግ በትክክል ማስተዋል አለብን (ሉቃስ 12:54-59) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
ច្រើនទៀត
The New Life Mission

ចូលរួមក្នុងការស្ទង់មតិរបស់យើង

តើអ្នកបានដឹងអំពីយើងដោយរបៀបណា?