Search

GRATIS E-BOOKS EN AUDIOBOEKEN

Het Evangelie volgens Markus.

Amhaars 42

በማርቆስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች ( II ) - ከዚህ ከተበላሸው አለም በላይ ወዳለው ሰማይ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928241484 | Pagina’s 258

Download GRATIS e-books en audioboeken

Kies uw gewenste bestandsformaat en download veilig naar uw mobiele apparaat, PC of tablet om de prekencollecties overal en altijd te lezen en te beluisteren. Alle e-books en audioboeken zijn volledig gratis.

U kunt het audioboek beluisteren via de onderstaande speler. 🔻
Bezit een paperback
Koop een paperback op Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. እውነተኛ ማንነታችሁን ተመልከቱና በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እመኑ (ማርቆስ 7፡1-23) 
2. ቃሉን ተቀበሉና የእግዚአብሄርን ምህረት ፈልጉ (ማርቆስ 7፡1-23) 
3. ሰብዓዊ ተፈጥሮዋችሁን አምናችሁ ተቀበሉ (ማርቆስ 7፡14-23)  
4. መሰረታዊውን ሐጢያተኛ ተፈጥሮዋችሁን አምናችሁ ተቀበሉና የእግዚአብሄርን የደህንነት ጸጋ ለምኑ (ማርቆስ 7፡18-37) 
5. የተራቡ ነፍሳቶችን የሚያድነው የእግዚአብሄር ሥራ (ማርቆስ 8፡1-10) 
6. ዳግመኛ እንድትወለዱ የሚያስችላችሁ እምነት (ማርቆስ 8፡22-26) 
7. የክርስቲያን ሕይወት ራስን መሥዋዕት ማድረግ ነው (ማርቆስ 8፡27-38) 
8. እውነተኛውን እምነት ለእግዚአብሄር እንመስከር (ማርቆስ 8፡27-38) 
9. በችግሮች መካከል ጠንካሮች ሁኑ! (ማርቆስ 8፡33-35) 
10. ሙሴ የሕግ ምሳሌ፣ ኢየሱስ ጸጋንና እውነትን ተመልቶ ሥጋ የለበሰ፣ አጥማቂው ዮሐንስም አስታራቂ ነው (ማርቆስ 9፡1-13) 
11. በልቦቻቸው ባለጠጋ የሆኑ ሰዎች ምን ይገጥማቸዋል? (ማርቆስ 10፡17-27) 
12. ከስደት ጋር የሚገኝ መቶ ዕጥፍ በረከት (ማርቆስ 10፡23-31) 
13. መንፈሳዊው ምኞትና ስጋዊው ምኞት (ማርቆስ 10፡35-52) 
14. የዕውሩ ለማኝ የበርጤሜዎስ እምነት (ማርቆስ 10፡46-52) 
15. ለጌታ ታስፈልጉታላችሁ (ማርቆስ 11፡1-10) 
 
የማርቆስ ወንጌል ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሄር ልጅና ራሱም አምላክ እንደሆነ ይመሰክራል፡፡ እርሱ አዳኛችን እንደሆነም ይመሰክራል፡፡ ስለዚህ የማርቆስ ወንጌል ጸሐፊ እርሱ አምላክና አዳኛችን እንደሆነ በመመስከር ኢየሱስን በሐይል ይመሰክረዋል፡፡ እኔም በተቻለ መጠን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ተመርኩዤ በማርቆስ ወንጌል ውስጥ የተገለጠውን ይህንን ኢየሱስ ክርስቶስን ልመሰክር የምወደው ለዚህ ነው፡፡ የክርስትና አስኳል እውነት የሚገኘው በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ውስጥ እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ ኢየሱስ ኒቆዲሞስን ‹‹እውነት እውነት እልሃለሁ ሰው ከውሃና ከመንፈስ ዳግመኛ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሄር መንግስት ሊገባ አይችልም›› አለው፡፡ (ዮሐንስ 3፡5)
Meer
The New Life Mission

Doe mee aan ons onderzoek

Hoe heeft u over ons gehoord?