Search

GRATIS BOEKEN,
eBOEKEN EN LUISTERBOEKEN

Genesis.

Amhaars 55

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (VII) - የአብርሃም እምነት ያላቸው ሰዎች

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928260249 | Pagina’s 386

Download GRATIS e-books en audioboeken

Kies uw gewenste bestandsformaat en download veilig naar uw mobiele apparaat, PC of tablet om de prekencollecties overal en altijd te lezen en te beluisteren. Alle e-books en audioboeken zijn volledig gratis.

U kunt het audioboek beluisteren via de onderstaande speler. 🔻
Bezit een paperback
Koop een paperback op Amazon
የማውጫ ሰሌዳ

መቅድም 
1. አሳቦቻችሁን ጣሉ፡ ከአገራችሁ፣ ከቤተሰባችሁና ከአባታችሁ ቤት ውጡ (ዘፍጥረት 12፡1-5)
2. የሚቃጠለው ቁርባን መሠውያ እምነት (ዘፍጥረት 12፡1-9) -
3. በእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን በኩል የሚገኙ በረከቶች (ዘፍጥረት 12፡5-20) 
4. በእምነት የሚቆሙ ሰዎች (ዘፍጥረት 12፡10-20) 
5. የእግዚአብሄርን ቤተክርስቲያን ማወቅ አለባችሁ (ዘፍጥረት 12፡10-20) 
6. ልባችሁን በከነዓን ምድር ላይ አኑሩ (ዘፍጥረት 13፡1-18) 
7. ጌታ ልቦቻቸውን ካዘጋጁ ሰዎች ጋር ነው (ዘፍጥረት 13፡1-18) 
8. በመንፈስ ተመላለሱ (ዘፍጥረት 13፡1-18) 
9. እምነት ተስፋ ስለምናደርገው ነገር የሚያስረግጥ ነው (ዘፍጥረት 13፡14-18) 
10. ሐብታችሁን ለጌታ አውሉ (ዘፍጥረት 14፡1-24) 
11. እኛ ከዓለም የተቀደስን የእግዚአብሄር ልጆች ነን (ዘፍጥረት 14፡1-16) 
12. የእምነት ሕይወት የመተባበር ጉዳይ ነው (ዘፍጥረት 14፡1-24) 
13. አብርሃም ስጋን በመከተል ፋንታ እግዚአብሄርን ተከተለ (ዘፍጥረት 14፡17-24; 15:1)
14. ቁሳዊ ሐብቶችን የተወው የአብርሃም እምነት (ዘፍጥረት 14፡17-24; 15:1) 
15. አብርሃም በትክክል ታላቅ ሰው ነበር (ዘፍጥረት 14፡17-24) 
16. እግዚአብሄርን ከዓለም አስበልጣችሁ ውደዱት (ዘፍጥረት 15፡1) 
17. ከአብርሃም እምነት ጋር ተመሳሳይ የሆነ እምነት (ዘፍጥረት 15፡1-6)
18. አብርሃም ከእግዚአብሄር የተቀበለው ጽድቅ (ዘፍጥረት 15፡1-7) 
19. ልባችሁን ከቁሳዊ ስስት ማራቅ አለባችሁ (ዘፍጥረት 15፡1-7)
20. አብርሃም የነበረው እምነት ይኑራችሁ (ዘፍጥረት 15፡1-21) 
21. በእግዚአብሄር ቃል የሆነው የደህንነት ዘር (ዘፍጥረት 15፡3-11) 

ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
Meer
The New Life Mission

Doe mee aan ons onderzoek

Hoe heeft u over ons gehoord?