Search

GRATIS BOEKEN,
eBOEKEN EN LUISTERBOEKEN

De Tabernakel

Amhaars 10

የመገናኛው ድንኳን፡ የኢየሱስ ክርስቶስ ስዕላዊ መግለጫ (II)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928200290 | Pagina’s 393

Download GRATIS e-books en audioboeken

Kies uw gewenste bestandsformaat en download veilig naar uw mobiele apparaat, PC of tablet om de prekencollecties overal en altijd te lezen en te beluisteren. Alle e-books en audioboeken zijn volledig gratis.

U kunt het audioboek beluisteren via de onderstaande speler. 🔻
Bezit een paperback
Koop een paperback op Amazon
ማውጫ
 
መቅድም 
1. እኛ በሐጢያቶቻችን ምክንያት ወደ ጥፋት የምናፈገፍግ አይደለንም (ዮሐንስ 13፡1-11) 
2. የቅደስቱ ስፍራ መጋረጃና ምሰሶዎች (ዘጸዓት 26፡31-37) 
3. እነዚያ ወደ ቅድስተ ቅዱሳን መግባት የሚችሉት (ዘጸዓት 26፡31-33) 
4. የተቀደደው መጋረጃ (ማቴዎስ 27፡50-53) 
5. ለእያንዳንዱ የመገናኛው ድንኳን ሳንቃ ሁለት የብር እግሮች ሁለት ማጋጠሚያዎች (ዘጸዓት 26፡15-37) 
6. በምስክሩ ታቦት ውስጥ የተደበቁት መንፈሳዊ ምስጢሮች (ዘጸዓት 25፡10-22) 
7. በስርየት መክደኛው ላይ የሚቀርብ የሐጢያት ስርየት ቁርባን (ዘጸዓት 25፡10-22) 
8. የሕብስቱ ገበታ (ዘጸዓት 37፡10-16) 
9. የወርቁ መቅረዝ (ዘጸዓት 25፡31-40) 
10. የዕጣኑ መሰውያ (ዘጸዓት 30፡1-10) 
11. ለስርየት ቀን የሚሆነውን መስዋዕት ያቀረበው ሊቀ ካህን (ዘሌዋውያን 16፡1-34) 
12. በመገናኛው ድንኳን መደረቢያዎች ውስጥ የተደበቁት አራቱ ምስጢሮች (ዘጸዓት 26፡1-14) 
13. የአንባቢያን ግምገማዎች 
 
በብሉይ ኪዳን እግዚአብሄር የመገናኛውን ድንኳን እንዲሰራ ሙሴን እንዳዘዘው በአዲስ ኪዳንም በውስጣችን ያድር ዘንድ እግዚአብሄር በእያንዳንዳችን ልቦች ውስጥ መቅደስ እንድንሰራ ይፈልጋል፡፡ ይህንን መቅደስ በልቦቻችን ውስጥ የምንሰራበት የእምነት ቁስ የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ቃል ነው፡፡ በዚህ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ሐጢያቶቻችንን በሙሉ ማጠብና ማንጻት አለብን፡፡ እግዚአብሄር መቅደስን እንድንሰራ ሲነግረን ልቦቻችንን ባዶ እንድናደርግና በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እንድናምን እየነገረን ነው፡፡ ሁላችንም በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን ልቦቻችንን ማንጻት አለብን፡፡
በዚህ የወንጌል እውነት በማመን የልቦቻችንን ሐጢያቶች በሙሉ ስናነጻ ያን ጊዜ እግዚአብሄር በውስጣችን ይኖራል፡፡ በልቦቻችሁ ውስጥ ቅዱስ መቅደስ መስራት የምትችሉት በዚህ እውነተኛ ወንጌል በማመን ነው፡፡ እስከ አሁን ድረስ አንዳንዶቻችሁ ምናልባትም በራሳችሁ ጥረት መቅደሶችን ለመስራት በመሞከር ልቦቻችሁን ለማንጻት የንስሐ ጸሎቶቻችሁን ስታቀርቡ ነበር፡፡ ነገር ግን አሁን ጊዜው ይህንን የሐሰት እምነት ትታችሁ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን አእምሮዋችሁን የምታድሱበት ነው፡፡
Meer

Boeken gerelateerd aan deze titel

The New Life Mission

Doe mee aan ons onderzoek

Hoe heeft u over ons gehoord?