Search

GRATIS E-BOOKS EN AUDIOBOEKEN

De Brief van Paulus de Apostel aan de Galaten.

Amhaars 16

በገላትያ ላይ የተሰጡ ስብከቶች - ከ ስጋዊ ግርዘት ወደ ንስሐ ትምህርት (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928209798 | Pagina’s 415

Download GRATIS e-books en audioboeken

Kies uw gewenste bestandsformaat en download veilig naar uw mobiele apparaat, PC of tablet om de prekencollecties overal en altijd te lezen en te beluisteren. Alle e-books en audioboeken zijn volledig gratis.

U kunt het audioboek beluisteren via de onderstaande speler. 🔻
Bezit een paperback
Koop een paperback op Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 1 
1. ጌታ ከዚህ ክፉ ዓለም አድኖናል (ገላትያ 1፡1-5) 
2. ምናልባት እምነታችሁ በግርዘት ከሚያምኑ ሰዎች እምነት ጋር የሚመሳሰል አይደለምን? (ገላትያ 1፡1-5) 
3. ጌታ ፈጽሞ ለአንዴና ለመጨረሻ አድኖናል (ገላትያ 1፡3-5) 
4. ከውሃውና ከመንፈሱ ወንጌል በቀር ሌላ ወንጌል ሊኖር አይችልም (ገላትያ 1፡6-10) 
5. የእግዚአብሄር አገልጋዮች ሆነው ልቦቻቸውን ያጸኑ ሰዎች (ገላትያ 1፡10-12) 
6. የሐዋርያው ጳውሎስ እምነትና ለግርዘት አቀንቃኞች የሰጠው ምክር (ገላትያ 1፡1-17) 
7. በሕግ ላይ የተመሰረተ እምነት ያመጣው እርግማኖችን ብቻ ነው (ገላትያ 1፡1-24) 

ምዕራፍ 2 
1. ሐዋርያው ጳውሎስ ሕግ አጥባቂዎችን ችላ ያላቸው ለምንድነው? (ገላትያ 2፡1-10) 
2. የጳውሎስ እምነት መሰረት (ገላትያ 2፡20) 
3. በእግዚአብሄር ልጅ ላይ ባለው እምነት ከእርሱ ጋር ሞተን ተነስተናል? (ገላትያ 2፡20) 
4. ሰው የሚጸድቀው በውሃና በመንፈስ ወንጌል እንጂ በሕግ ሥራዎች አይደለም (ገላትያ 2፡11-21) 
5. እኛ የጸደቅነው በንጹህ እምነት ብቻ ነው (ገላትያ 2፡11-21) 

ምዕራፍ 3 
1. ሁልጊዜም በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ባላችሁ እምነት ሕይወታችሁን ኑሩ (ገላትያ 3፡1-11) 
2. የልቦቻችን ባዶነት የሚወገደው መቼ ነው? (ገላትያ 3፡23-29) 
3. አሁን ዳግመኛ ከሕግ እርግማኖች በታች መሆን አይኖርብንም (ገላትያ 3፡1-29) 
 
የዘመኑ ክርስትና ተራ ወደሆነ የአለም ሐይማኖት ተለውጦዋል፡፡ ዛሬ አብዛኞቹ ክርስቲያኖች በመንፈሳዊ እምነት ዳግም ስላልተወለዱ ሐጢያተኞች ሆነው ይኖራሉ፡፡ ይህ የሆነበት ምክንያት እስከ አሁን ድረስ የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ሳያውቁ በክርስቲያን ትምህርቶች ላይ ስለተደገፉ ነው፡፡
ስለዚህ የግርዘት አቀንቃኞችን መንፈሳዊ ስህተቶች የምታውቁበትና ከዚህ እምነት የምትርቁበት ጊዜው አሁን ነው፡፡ የንስሐ ጸሎትን ተቃርኖዎች ልታውቁ ያስፈልጋችኋል፡፡ ከመቼውም ጊዜ በላይ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ጸንታችሁ የምትቆሙበት ጊዜ አሁን ነው፡፡
እስከ አሁን ድረስ በዚህ በእውነተኛው ወንጌል ካላመናችሁ አሁኑኑ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ወደ እኛ በመጣው አዳኛችን ልታምኑ ይገባችኋል፡፡ አሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እውነት በሚያምነው እምነት ሙሉ ክርስቲያኖች ልትሆኑ ይገባል፡፡
Meer
The New Life Mission

Doe mee aan ons onderzoek

Hoe heeft u over ons gehoord?