Search

GRATIS E-BOOKS EN AUDIOBOEKEN

Ketters.

Amhaars 25

የኢዮርብዓምን ሐጢያቶች የተከተሉ መናፍቃን (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238057 | Pagina’s 275

Download GRATIS e-books en audioboeken

Kies uw gewenste bestandsformaat en download veilig naar uw mobiele apparaat, PC of tablet om de prekencollecties overal en altijd te lezen en te beluisteren. Alle e-books en audioboeken zijn volledig gratis.

U kunt het audioboek beluisteren via de onderstaande speler. 🔻
Bezit een paperback
Koop een paperback op Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. በእግዚአብሄር ፊት መናፍቃን እነማን ናቸው? (1ኛ ነገሥት 11፡1-13) 
2. በራሳቸው የአስተሳሰብ መዋቅር ውስጥ ሆነው በኢየሱስ የሚያምኑ ክርስቲያኖች እነማን ናቸው? (1ኛ ነገሥት 12፡25-33) 
3. የስጋን መሻቶች መከተል ወዲያውኑ መናፍቅ ያደርጋችኋል (1ኛ ነገሥት 12፡1-18) 
4. አሁን የምታምኑት በየትኛው ወንጌል ነው? (1ኛ ነገሥት 13፡33-34) 
5. እግዚአብሄርን በገንዘብ የተኩ የዘመኑ ክርስቲያኖች በእግዚአብሄር ፊት ጣዖት አምላኪዎች ናቸው (1ኛ ነገሥት 11፡1-13) 
6. እግዚአብሄር መናፍቃኖችን የሚያድነው እንዴት ነው? (1ኛ ነገሥት 19፡1-21) 
7. አጥማቂው ዮሐንስ የሰው ዘር ሁሉ ወኪል እንደሆነ ማመን አለባችሁ (ማቴዎስ 11፡1-19) 
8. እግዚአብሄር የሚረግማቸው ሰባት ዓይነት ሰዎች (ማቴዎስ 23፡1-36) 
9. ክፉውን ውሃ በጨው መፈወስ (2ኛ ነገሥት 2፡19-22) 
 
ዛሬ ክርስቲያኖች ጌታ ያበጀውና የሰጠን የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል እውነት ምን እንደሆነ አያውቁም፡፡ ስለዚህ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ሳይሆን በክርስትና ትምህርቶች ማመናቸውን ቀጥለዋል፡፡ በዚያ ምክንያት በኢየሱስ ላይ እምነት እንዳላቸው ቢናገሩም እውነቱ የወርቅ ጥጆችን በመከተልና በማመን መቀጠላቸው ነው፡፡ በክርስትና ውስጥ የወርቅ ጥጆችን አምላክ አድርገው የሚሰግዱ ሰዎችን ለይተን ማወቅ አለብን፡፡ በእውነት አምላክ ፊት በመቅረብም ለእግዚአብሄር ጽድቅ መስዋዕቶችን ማቅረብ አለብን፡፡ እግዚአብሄር በደስታ የሚቀበለው መስዋዕት ሰዎች በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የሐጢያት ስርየትን ከተቀበሉ በኋላ በእምነት በሚያቀርቡት የጽድቅ መስዋዕት ነው፡፡
Meer

Boeken gerelateerd aan deze titel

The New Life Mission

Doe mee aan ons onderzoek

Hoe heeft u over ons gehoord?