Search

GRATIS E-BOOKS EN AUDIOBOEKEN

Het Evangelie volgens Mattheüs.

Amhaars 31

በማቴዎስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅴ) - የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል የሚያምኑ አማኞች እንዲህ አሉ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238156 | Pagina’s 315

Download GRATIS e-books en audioboeken

Kies uw gewenste bestandsformaat en download veilig naar uw mobiele apparaat, PC of tablet om de prekencollecties overal en altijd te lezen en te beluisteren. Alle e-books en audioboeken zijn volledig gratis.

U kunt het audioboek beluisteren via de onderstaande speler. 🔻
Bezit een paperback
Koop een paperback op Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 24
1. ለጌታ ዳግመኛ ምጽዓት ተዘጋጁ (ማቴዎስ 24፡7-31) 
2. በመጨረሻው ዘመን ራስ ወዳድነታችሁን ጣሉና እምነታችሁን ጠብቁ (ማቴዎስ 24፡9-14) 
3. የመከራውን መምጣት ተቀበላችሁ ለእምነታችሁ ዘብ ቁሙ (ማቴዎስ 24፡29-31) 
4. ከመከራው በኋላምን ይከሰታል? (ማቴዎስ 24፡29-3) 
5. እግዚአብሄር በሰጣችሁ መክሊቶች ጌታን አገልግሉ (ማቴዎስ 24፡32-44) 
6. ስለ መጨረሻዎቹ ቀኖች እምነት ይኑረን (ማቴዎስ 24፡32-51) 
7. ልክ እንደ ልባሙ (ማቴዎስ 24፡32-51) 
8. ከዓለም ነገሮች ይልቅ ጌታን አብዝታችሁ ውደዱ (ማቴዎስ 24፡32-51) 
9. የነቃችሁ ሁኑ፤ ለፍርድም ተዘጋጁ (ማቴዎስ 24፡37-43) 
10. ዘመኑን ለይተን የምናውቅ ጠቢባን እንሁን (ማቴዎስ 24፡37-51) 

ምዕራፍ 25
1. ሞኝ ክርስቲያኖችና ልባም ክርስቲያኖች (ማቴዎስ 25፡1-12) 
2. ልባችሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ አኑሩ (ማቴዎስ 25፡1-13) 
3. የጌታን ሥራ ሥሩ (ማቴዎስ 25፡14-30) 
4. ወንጌልን በምንችለው መጠን ማስፋፋት አለብን (ማቴዎስ 25፡14-30) 
 
እኛ እያሰራጨነው ባለነው የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል በማመን ዳግም የተወለዱ በርካታ አዳዲስ ክርስቲያኖች በመላው አለም አሉ፡፡ እኛ በእርግጥም ለእነርሱ የሕይወት እንጀራን ልንመግብ እንናፍቃለን፡፡ ነገር ግን ከእኛ በጣም ርቀው ያሉ በመሆናቸው በእውነተኛው ወንጌል ከእነርሱ ጋር ሕብረት ማድረግ አስቸጋሪ ነው፡፡
ስለዚህ የእነዚህን የነገስታት ንጉስ የሆነው የኢየሱስ ክርስቶስ ሕዝቦች መንፈሳዊ ፍላጎቶች ለማሟላት ደራሲው በኢየሡስ ክርስቶስ ቃል በማመን የሐጢያቶቻቸውን ስርየት የተቀበሉ ሰዎች እምነታቸውን ለመከላከልና መንፈሳዊ ሕይወታቸውን ለመደገፍ ንጹሕ የሆነውን የእርሱን ቃል መመገብ እንዳለባቸው ይናገራል፡፡ በእነዚህ መጽሐፎች ውስጥ ያሉት ስብከቶች መንፈሳዊ ዕድገታቸውን ለማነጽ ሲባል ዳግም የተወለዱትን የሚመግቡ ትኩስ የሕይወት እንጀራ ሆነው ተዘጋጅተዋል፡፡
እግዚአብሄር በቤተክርስቲያኑና በአገልጋዮቹ አማካይነት ይህንን የሕይወት እንጀራ በማቅረብ ይቀጥላል፡፡ የእግዚአብሄር በረከቶች ከውሃውና ከመንፈሱ ወንጌል ዳግም በተወለዱና ከእኛም ጋር በኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ መንፈሳዊ ሕብረት እንዲኖራቸው ከሚሹ ሰዎች ሁሉ ጋር ይሁኑ፡፡
Meer
The New Life Mission

Doe mee aan ons onderzoek

Hoe heeft u over ons gehoord?