Search

GRATIS E-BOOKS EN AUDIOBOEKEN

Het Evangelie volgens Lukas.

Amhaars 45

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅱ) - መንፈሳዊው ሕይወት ምንድነው?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230143 | Pagina’s 313

Download GRATIS e-books en audioboeken

Kies uw gewenste bestandsformaat en download veilig naar uw mobiele apparaat, PC of tablet om de prekencollecties overal en altijd te lezen en te beluisteren. Alle e-books en audioboeken zijn volledig gratis.

U kunt het audioboek beluisteren via de onderstaande speler. 🔻
Bezit een paperback
Koop een paperback op Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. የማርያምን እምነት በቅርበት ተመልከቱት (ሉቃስ 1፡26-38) 
2. የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ለመፈጸም የተላከው አጥማቂው ዮሐንስ (ሉቃስ 1፡57-80)
3. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የሚያምኑ አማኞች ሰማይን የራሳቸው ያደርጉታል (ሉቃስ 1፡24-38)
4. እግዚአብሄር ለደህንነታችን ያዘጋጃቸው ኢየሱስና አጥማቂው ዮሐንስ (ሉቃስ 1፡123)
5. የጌታን ጽድቅ ተከተሉ (ሉቃስ 1፡1-25) 
6. የምስኪኖች አዳኝ የሆነው ኢየሱስ (ሉቃስ 1፡1-17) 
7. አጥማቂው ዮሐንስ (ሉቃስ 1፡1-16) 
8. እግዚአብሄር ደህንነታችንን አስቀድሞ አቀደ (ሉቃስ 1፡24-38) 
9. በእግዚአብሄር ቃል አማካይነት የኢየሱስን ጽድቅ በትክክል ማወቅና ማመን አለብን (ሉቃስ 1፡39-55) 
10. ከእግዚአብሄር ጋር መመላለስ ማለት ምን ማለት ነው? (ሉቃስ 2፡40-52) 
11. ራሳችሁን እንደ ሐጢያተኛ ተቀበሉ ከዚያም… (ሉቃስ 3፡1-17) 
12. ኢየሱስ አምላክ መሆኑን በማወቅ ታምናላችሁን? (ሉቃስ 4፡16-30) 
13. ጌታ የሰጠው ደህንነት ወሰን የለሽ ነው (ሉቃስ 5፡1-11) 
14. ሐጢያተኞችን ከሐጢያት ያዳነው ኢየሱስ (ሉቃስ 5፡27-32) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
Meer
The New Life Mission

Doe mee aan ons onderzoek

Hoe heeft u over ons gehoord?