Search

GRATIS E-BOOKS EN AUDIOBOEKEN

Het Evangelie volgens Lukas.

Amhaars 50

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅶ) - በመጨረሻው ዘመን የተገለጡ የእግዚአብሄር ጻድቅ ባሮች

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928239429 | Pagina’s 272

Download GRATIS e-books en audioboeken

Kies uw gewenste bestandsformaat en download veilig naar uw mobiele apparaat, PC of tablet om de prekencollecties overal en altijd te lezen en te beluisteren. Alle e-books en audioboeken zijn volledig gratis.

U kunt het audioboek beluisteren via de onderstaande speler. 🔻
Bezit een paperback
Koop een paperback op Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. የነገስታት ንጉስ የሆነውን ማወቅና ለእርሱም ታማኝ መሆን ይገባናል (ሉቃስ 19:12-27) 
2. እኛን በመምረጡ ለጸጋው ጌታን እናመስግነው (ሉቃስ 19:28-40) 
3. ለጌታ ታስፈልጉታላችሁ (ሉቃስ 19:28-40) 
4. የጌታን ጥማት የምናረካ ሰዎች እንሁን (ሉቃስ 19:28-40) 
5. ለሺህው አመት መንግስት ተስፋ አላችሁን; (ሉቃስ 20:27-38) 
6. በእግዚአብሄር ጽድቅ ቃል እመኑ (ሉቃስ 21:5-38) 
7. ኢየሱስ ሁሉን ቻይ አምላክ ነው (ሉቃስ 22:7-38) 
8. ሊመጡ ያሉትን ፈተናዎች በእምነት ለማሸነፍ ወደ ኢየሱስ ጸልዩ (ሉቃስ 22:39-46) 
9. ለእኔ አታልቅሱ ነገር ግን ለራሳችሁና ለልጆቻችሁ አልቅሱ (ሉቃስ 23:26-38) 
10. እስከ መጨረሻው የሚጸና እርሱ ይድናል (ሉቃስ 23:26-49) 
11. የተነሳው ጌታ የትንሳኤን ተስፋ ሰጥቶናል (ሉቃስ 24:13-53) 
12. የእግዚአብሄርን ስራ አስቡ (ሉቃስ 24:36-53) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
Meer
The New Life Mission

Doe mee aan ons onderzoek

Hoe heeft u over ons gehoord?